✞ እንዲህ በአራት ነጥብ ✞
እንዲህ በአራት ነጥብ ሊዘጋ ምዕራፉ
እግዚአብሔር ሊያሸንፍ የእርሱ ሆኖ ሰልፉ
መልካም ለመናገር አፉ ባይታደል
ይኼን እስኪያይ ጠላት ምን አለ ዝም ቢል[፪]
አዝ▸▸▸▸▸▸▸▸▸▸►
መልካሙን ደብቆ ክፉን እያሳየ
ይለኝ ነበር ጠላት እግዚአብሔር ዘገየ
ግን ሁሉን በጊዜው ውብ አግድጎ ሲሰራ
አፍሯል ለዘላላም ደንቆት የእርሱ ሥራ[፪]
አዝ▸▸▸▸▸▸▸▸▸▸►
በቃ ልጅ የለህም አትወልድም ሣራ
ላይሰማህ እግዚአብሔር ጮኸ ብትጣራ
እያለ ጠላቴ መስሎት ያሸነፈ
ይስሐቅ ተወለደ ያ ቀንም አለፈ [፪]
አዝ▸▸▸▸▸▸▸▸▸▸►
ፍፃሜዬን ሳያይ ገና ከጅምሩ
ጠላት በእሱ ግምት ብዙ መናገሩ
አስብሎታል ቴቄል ተቀይሮ ስሙ
የዘገየ መስሎ ጌታ በመቅደሙ [፪]
አዝ▸▸▸▸▸▸▸▸▸▸►
ድንጋይ ያሸከመን ውሃ ተሸከመ
ለእኛ ቀን ወጣልን ለእርሱ ግን ጨለመ
ገዳይ ቢዘገይም ሟች በመገስገሱ
ፈረሰኛው ሞተ እስከነ ፈረሱ [፪]
አዝ▸▸▸▸▸▸▸▸▸▸►
ቢመስለንም ሌሊቱ ፍፁም የማይነጋ
ተቆልፎ የሚቀር በሩ እንደተዘጋ
እርሱን ተስፋ አድርገው ባመንክበት ፅና
ቀን አለው እግዚአብሔር ያደርግሃል ቀና [፪]
መዝሙር|
ሊቀ መዘምራን ዲ/ን ቴዎድሮስ ዮሴፍ
✥••┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈••✥
ለኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ልጆች👇
•➢ ሼር // SHARE
https://t.me/yemezmur_gexem
https://t.me/yemezmur_gexem
https://t.me/yemezmur_gexem
✥••┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈••✥
እንዲህ በአራት ነጥብ ሊዘጋ ምዕራፉ
እግዚአብሔር ሊያሸንፍ የእርሱ ሆኖ ሰልፉ
መልካም ለመናገር አፉ ባይታደል
ይኼን እስኪያይ ጠላት ምን አለ ዝም ቢል[፪]
አዝ▸▸▸▸▸▸▸▸▸▸►
መልካሙን ደብቆ ክፉን እያሳየ
ይለኝ ነበር ጠላት እግዚአብሔር ዘገየ
ግን ሁሉን በጊዜው ውብ አግድጎ ሲሰራ
አፍሯል ለዘላላም ደንቆት የእርሱ ሥራ[፪]
አዝ▸▸▸▸▸▸▸▸▸▸►
በቃ ልጅ የለህም አትወልድም ሣራ
ላይሰማህ እግዚአብሔር ጮኸ ብትጣራ
እያለ ጠላቴ መስሎት ያሸነፈ
ይስሐቅ ተወለደ ያ ቀንም አለፈ [፪]
አዝ▸▸▸▸▸▸▸▸▸▸►
ፍፃሜዬን ሳያይ ገና ከጅምሩ
ጠላት በእሱ ግምት ብዙ መናገሩ
አስብሎታል ቴቄል ተቀይሮ ስሙ
የዘገየ መስሎ ጌታ በመቅደሙ [፪]
አዝ▸▸▸▸▸▸▸▸▸▸►
ድንጋይ ያሸከመን ውሃ ተሸከመ
ለእኛ ቀን ወጣልን ለእርሱ ግን ጨለመ
ገዳይ ቢዘገይም ሟች በመገስገሱ
ፈረሰኛው ሞተ እስከነ ፈረሱ [፪]
አዝ▸▸▸▸▸▸▸▸▸▸►
ቢመስለንም ሌሊቱ ፍፁም የማይነጋ
ተቆልፎ የሚቀር በሩ እንደተዘጋ
እርሱን ተስፋ አድርገው ባመንክበት ፅና
ቀን አለው እግዚአብሔር ያደርግሃል ቀና [፪]
መዝሙር|
ሊቀ መዘምራን ዲ/ን ቴዎድሮስ ዮሴፍ
✥••┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈••✥
ለኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ልጆች👇
•➢ ሼር // SHARE
https://t.me/yemezmur_gexem
https://t.me/yemezmur_gexem
https://t.me/yemezmur_gexem
✥••┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈••✥