YeneTube


Гео и язык канала: Эфиопия, Амхарский
Категория: не указана


መረጃዎችን ለመላክ @Fikerassefa

Связанные каналы  |  Похожие каналы

Гео и язык канала
Эфиопия, Амхарский
Категория
не указана
Статистика
Фильтр публикаций


ትራምፕ ሩሲያ ነፃ ያወጣቻቸውን አካባቢዎች ተቆጣጥራ መቀጠሏን በተመለከተ የያዙት አቋም "የማይለወጥ" መሆኑን አንድ ዘገባ አመላከተ

ዶናልድ ትራምፕ ዘለንስኪ ግጭቱን ለመፍታት የልዩ መልዕክተኛቸውን ሀሳብ ከመቀበል 'በስተቀር ሌላ ምርጫ የለውም' ብለው እንደሚያምኑ ለስቲቭ ዊትኮፍ ቅርብ የሆኑ ምንጭን ጠቅሶ አንድ የብሪታንያ ጋዜጣ ዘግቧል።

ምንጩ እንዳሉት ዋሽንግተን ኪዬቭ የማትስማማ ከሆነ ግጭቱ ለወራት ወይም ለዓመታት ሊቀጥል እንደሚችል ገልጻለች።

ትራምፕ ግጭቱን ለማቆም በሚደረገው ስምምነት ክራይሚያ የሩሲያ አካል ሆና ትቀጥላለች ሲሉ ቀደም ሲል አስታውቀዋል። የክሬምሊን ቃል አቀባይ ዲሚትሪ ፔስኮቭ ጉዳዩን በተመለከተ በሰጡት አስተያየት 'ከሞስኮ ጋር ሙሉ በሙሉ የሚጣጣም ነው' ብለዋል።

@Yenetube @Fikerassefa


🚀 ቡስትግራም: ተመልካቾች እና ፎሎወሮች ያግኙ።

📣🔥👀📹👍


📹የቲክቶክ : ቪዲዮዎችዎ ብዙ ቪውስ፣ ላይኮች፣ ፎሎወሮች እና ኮመንቶች ያግኙ።

📷የኢንስታግራም: ፎሎወሮች፣ ላይኮች፣ ቪውስ እና ኮመንቶች ያግኙ።

📹የዩቲዩብ: ሰብስክራይበሮች እና ቪዲዮ ቪውስ በፍጥነት ያግኙ።

✈️ቴሌግራም: ቻነል መምበሮች፣ ፖስት ቪውስ፣ ላይኮች እና ሪአክሽኖች ይጨምሩ።

ቡስትግራም - የሶሻል ሚዲያ ገፅታዎን መገንባት አሁን በጣም ቀላል ሆኗል!`

📹 📷 📹 ✈️

LINK - 🔗 👉 https://t.me/boostgramPromoBot/boostgram 🕯📈


አሜሪካ ኤምባሲ ለዜጎቹ በሰጠው የማስጠንቀቂያ መልዕክት ስር በፌደራል ፖሊስ ስም የተሰጠው አስተያየት በተቋሙ ያልተላለፈ መሆኑን ፖሊስ አስተባበለ።

ተቋማችንን አስመልክቶ በአንዳንድ ማኅበራዊ ሚዲያ ላይ  የሚዘዋወረውን የተዛባ መልዕክት ተመልክተናል። በአዲስ አበባ ከተማ አንዳች የፀጥታ ችግር ያለ ለማስመሰል የተደረገውን ጥረትም አስተውለናል።

ይሁን እንጂ እስከአሁን ባደረግነው ማጣራት መልዕክቱ በተቋማችን እንዳልተላለፈ እና ተቋማችንን የማይወክል መሆኑን እያስታወቅን ፖሊስም ጉዳዩን የበለጠ እያጣራ እንደሚገኝ እንገልፃለን።

የተላለፈው መልዕክትም ፍፁም ከከተማችን ነባራዊ የፀጥታ ሁኔታ ጋር የማይገናኝ ሲሆን አሁን ላይ የከተማችን ሰላምና ደኅንነት ከምን ጊዜውም በላይ በአስተማማኝ ሁኔታ ላይ እንዳለ እንገልፃለን።

Via:- ፌደራል ፖሊስ
@Yenetube @Fikerassefa


Репост из: YeneTube
⭐️ ⭐️ እንኳን ለብርሀነ ትንሳኤዉ በሰላም አደረሳችሁ።  ⭐️ ⭐️

የበዓል ስጦታ በማይታመን ዋጋ!!!

📍 ሳር ቤት ላይ አፖርትመንቶችን

በካሬ 64,200 ብር ብቻ

ለአንድ ሳምንት የሚቆይ ታላቅ ቅናሽ

ባለ 2 እና ባለ 3 መኝታ አፖርትመንቶችን

ለመኖሪያ ምቹ እንዲሁም ለኢንቨስትመንት አዋጭ!!!

ታድያ ይህ እድል እንዳያመልጥዎ
ፈጥነዉ ይደዉሉ!!!

+251 950 05 56 55

ወይም በቴሌግራም

TG  @Davehomes

What’s up https://wa.me/message/KGIM2YTYQGNYO1


Репост из: YeneTube
🌏IAT & IAIC INTERNATIONAL STUDENT FAIR🌎

✨Ready to study abroad and change your life?

🎓This is your chance to meet top university representatives from:

USA 🇺🇸 Canada 🇨🇦 Sweden 🇸🇪
Germany 🇩🇪 France 🇫🇷 Finland 🇫🇮 Denmark 🇩🇰 and more!

📆 May 3 & 4
🕐 3:00 - 10:00 (LT)
📍Ghion Hotel

Don’t forget to bring:
🪪Passport or Birth certificate
📚Transcripts or Student copy

✅Entrance Fee: FREE!!

💡Opportunities:
- Study loan options
- Learn about the scholarships offered

🏆Don’t miss this golden opportunity to take your future global!

🆓No entrance fee — just register now!

Click the link below to book your spot: 🔗
https://forms.gle/81ZueGK5d9R9Cg9P6


አሜሪካ " ነገር አለ ! " ብላለች !

ባልታሰበ ሰዓት የሚከሰት የተቃውሞ እንቅስቃሴ ስላለ። አሜሪካ U.S. Embassy Addis Ababa በአዲስ አበባ ችግሮች ስለሚከሰቱ ራሳችሁን ጠብቁ ብላ ዜጎቿን አስጠንቅቃለች። ወንጀል በየትኛውም ቦታ እና በማንኛውም ጊዜ ሊከሰት ይችላል; ንቃት ተጋላጭነትን ለመቀነስ ቁልፍ ነው። ስለዚህ በኢትዮጵያ ያላችሁ ዜጎቼ ተጠንቀቁ ፤ ነገር አለ ብላለች። ሰልፎችን፣ ስብሰባዎችን እና ሌሎች ትላልቅ የህዝብ ስብስቦች ባሉበት ቦታ እንዳትገኙ ስትል ጥብቅ ማስጠንቀቂያ ለዜጎቿ ሰታለች። ፖሊሶች እና ሁከትን አጣምራ ችግሮች ቅርብ ናቸው ያለችው አሜሪካ በኢትዮጵያ ውስጥ በቀጣይነት ምን ሊከሰት እንደሚችል የፖለቲካ መልዕክት ያለው እድምታዋን ተንፍሳለች። ሁሉም ሰው እንዲነቃ እናበረታታለን ብላለች።

13k 0 132 113 213

የጊዚያዊ አስተዳደሩ ዋነኛ ተልዕኮ “ከቀያቸው ተፈናቅለው በአስከፊ ኑሮ ውስጥ የሚገኙ ነዋሪዎችን መመለስ ነው” - ፕሬዚደንት ታደሰ ወረደ

በትግራይ ክልል ከቀያቸው ተፈናቅለው በከፋ ኑሮ ውስጥ የሚገኙ ተፈናቃዮች ወደ ቀያቸው የመመለስ ጉዳይ የጊዚያዊ አስተዳደሩ ዋነኛ ተልዕኮ ነው ሲሉ የክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዚደንት ጀነራል ታደሰ ወረደ አስታወቁ።

ፕሬዝዳንቱ ይህንን ያስታወቁት የአፍሪካ ህብረት የፕሪቶርያ የሰላም ስምምነት መከታተል፣ ማረጋገጥና ማክበር ተልእኮ ከፍተኛ ሀላፊ ሆኖው የተመደቡትን ሜጀር ጀነራል ሳማድ አክሶዴ ትላንት ሚያዚያ 16 ቀን 2017 ዓ.ም በፅህፈት ቤታቸው ተቀብለው ባነጋገሩበት ወቅት ነው።

ፕሬዚደንቱ አክለውም ተፈናቃዮችን ለመመለስ፣ የትግራይ ሰራዊት ወደ ህብረተሰቡ የማቀላቀልና መልሶ የማቋቋም በአጠቃላይ በፕሪቶርያው ስምምነት አፈፃፀም ዙርያ ከፌደራል መንግስት ጋር በመቀራረብ እንደሚሰራ ገልፀዋል።

ሜጀር ጀነራል ሳማድ አክሶዴ በበኩላቸው በፕሪቶርያው ስምምነት አፈፃፀም፣ ተፈናቃዮች መመለስ በሚቻልበት ሁኔታ እንዲሁም በዲዲአር አፈፃፀም ሂደት ለመወያየት መምጣታቸውን በመጠቆም ለፕሪቶርያው ስምምነት የተሟላ ትግበራ የሚቻላቸውን ሁሉ እንደሚሰሩ መግለፃቸውን የፕሬዝዳንቱ የጽ/ቤት መረጃ ያሳያል።

@YeneTube @FikerAssefa


በአውሮፓ ውስጥ በቱጃሩ ሰው የፖለቲካ አመለካከት የተነሳ የቴስላ ተሽከርካሪ ሽያጭ 28.2 በመቶ ቀንሷል ተባለ

በአውሮፓ ውስጥ አዲስ የመኪና ሽያጭ ከአንድ አመት በፊት በመጋቢት ወር ከነበረው 28.2 በመቶ ቀንሷል ፣ ምንም እንኳን አጠቃላይ የባትሪ ኤሌክትሪክ ተሸከርካሪ ሽያጭ በወር ውስጥ 23.6 በመቶ እንደጨመረ የአውሮፓ አውቶሞቢል አምራቾች ማህበር (ኤሲኤኤ) መረጃ አሳይቷል። በአውሮፓ ውስጥ አጠቃላይ አዲስ የመኪና ሽያጭ በወር ውስጥ 2.8% ከፍ ብሏል ፣ በብሪታንያ እና በስፔን ባለሁለት አሃዝ ዝላይ ጭማሪ አሳይቷል። የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪ ትርፍ መጨመር የነዳጅ እና የናፍታ መኪናዎች ውድቀትን እንደሚያካክስ መረጃው አመላክቷል።

በአውሮፓ የቴስላ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪ የሽያጭ ማሽቆልቆል ከቻይና ጋር ያለው ፉክክር እየበረታ እና አንዳንዶች በፖለቲካዊ አመለካከቱ ላይ ተቃውሞ በማሳየታቸው አሽከርካሪዎች የኤሎን ማስክን የኤሌክትሪክ መኪና ከመግዛት እየተቆጠቡ ይገኛል። አውሮፓውያን መኪና ሰሪዎችም ከቻይና ጋር ያለውም ፉክክር እየታገሉ ሲሆን በሀገር ውስጥ ገበያ ከፍተኛ ወጪን ቢኖርም ዋሃውን ለማውረድ እየተዋጉ ይገኜል። አሁን ላይ የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ አስተዳደር በአውቶሞቢሎች ላይ የጣሉት የ25 በመቶ ታሪፍ ጋር በመታገል ለኢንዱስትሪው ያለውን ፈተና ይበልጥ አስከፊ አድርጎታል።

በአውሮፓ ህብረት ፣ በብሪታንያ እና በአውሮፓ ነፃ ንግድ ማህበር የመጋቢት ወር ሽያጮች ለሁለት ወራት ከነበረበት መቀዛቀዝ በኋላ ወደ 1.42 ሚሊዮን መኪናዎች ከፍ ብሏል ሲል የአውሮፓ አውቶሞቢል አምራቾች ማህበር (ኤሲኤኤ) መረጃ አሳይቷል በቮልስዋገን እና ሬኖ የተመዘገቡት የተሽከርካሪ ሽያጭ በ10.3 በመቶ እና 13 በመቶ ጭማሪ አሳይቷል። በአውሮፓ የቴስላ ሽያጭ ለሶስት ተከታታይ ወር ቀንሷል። ከዓመት በፊት ከነበረበት 28.2 በመቶ ሲቀንስ የጠቅላላ ገበያ ድርሻው ከአንድ አመት በፊት ከነበረበት 2.9 በመቶ ወደ 2 በመቶ ቀንሷል።

ዳጉ ጆርናል
@Yenetube @Fikerassefa


⭐️ ⭐️ እንኳን ለብርሀነ ትንሳኤዉ በሰላም አደረሳችሁ።  ⭐️ ⭐️

የበዓል ስጦታ በማይታመን ዋጋ!!!

📍 ሳር ቤት ላይ አፖርትመንቶችን

በካሬ 64,200 ብር ብቻ

ለአንድ ሳምንት የሚቆይ ታላቅ ቅናሽ

ባለ 2 እና ባለ 3 መኝታ አፖርትመንቶችን

ለመኖሪያ ምቹ እንዲሁም ለኢንቨስትመንት አዋጭ!!!

ታድያ ይህ እድል እንዳያመልጥዎ
ፈጥነዉ ይደዉሉ!!!

+251 950 05 56 55

ወይም በቴሌግራም

TG  @Davehomes

What’s up https://wa.me/message/KGIM2YTYQGNYO1


🌏IAT & IAIC INTERNATIONAL STUDENT FAIR🌎

✨Ready to study abroad and change your life?

🎓This is your chance to meet top university representatives from:

USA 🇺🇸 Canada 🇨🇦 Sweden 🇸🇪
Germany 🇩🇪 France 🇫🇷 Finland 🇫🇮 Denmark 🇩🇰 and more!

📆 May 3 & 4
🕐 3:00 - 10:00 (LT)
📍Ghion Hotel

Don’t forget to bring:
🪪Passport or Birth certificate
📚Transcripts or Student copy

✅Entrance Fee: FREE!!

💡Opportunities:
- Study loan options
- Learn about the scholarships offered

🏆Don’t miss this golden opportunity to take your future global!

🆓No entrance fee — just register now!

Click the link below to book your spot: 🔗
https://forms.gle/81ZueGK5d9R9Cg9P6


🔥 10% (እስከ 500 ብር) ኮሚሽን ወዲያውኑ አግኙ! 🔥

ጓደኞቻችሁ ቴሌግራም ፕሪሚየም መግዛት ይፈልጋሉ! አሁኑኑ ጋብዟቸው እና በእያንዳንዱ ግዢ ላይ 10% ኮሚሽን አግኙ። 💰🚀 ለመላክ ይጫኑ!


በአዲስ አበባ የመሬት ሊዝ 5ኛ ዙር ጨረታ ከፍተኛው ዋጋ በካሬ 265 ሺህ ብር ተመዘገበ!

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር መሬት ልማትና አስተዳደር ቢሮ ባካሄደው 5ኛ ዙር የመሬት ሊዝ ጨረታ አሸናፊዎችን ይፋ አድርጓል።

በዘጠኝ ክፍለ ከተሞች ለ427 ፕሎቶች ከመጋቢት 29 እስከ ሚያዚያ 3 ቀን 2017 ዓ.ም. በተካሄደው በዚህ ጨረታ በአንድ ካሬ ሜትር ከፍተኛው ዋጋ 265 ሺህ ብር በቂርቆስ ክፍለ ከተማ ተመዝግቧል።

የጨረታ ኮሚቴ አስተባባሪ የሆኑት አቶ ሀብታሙ ተስፋዬ እንደገለጹት፣ በዚህ ዙር ጨረታ ከፍተኛ ተወዳዳሪነት የታየ ሲሆን፣ በተለይም ለንግድና ለመኖሪያ አገልግሎት የሚውሉ ቦታዎች ከፍተኛ ዋጋ ተሰጥቷቸዋል

ይህ ውጤት ከዚህ ቀደም ጥቅምት 8 ቀን 2017 ዓ.ም. በአስር ክፍለ ከተሞች በተካሄደው በ4ተኛዉ ዙር የሊዝ ጨረታ ከነበረው ከፍተኛ ዋጋ ጋር ሲነጻጸር አነስተኛ ነው።  በወቅቱ በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ አንድ ካሬ ሜትር መሬት በ306 ሺህ 600 ብር ከፍተኛ ዋጋ ተመዝግቦ እንደነበር ካፒታል መዘገብ ይታወሳል። በንፅፅሩ ዝቅተኛው ዋጋ በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ 12 ሺህ 320 ብር ነበር።

Via Capital
@YeneTube @FikerAssefa


የሪፖርተር ጋዜጠኛ ታሰረ!

የሪፖርተር ጋዜጣ ዘጋቢ ጋዜጠኛ አበበ ፍቅር ታሰረ፡፡ጋዜጠኛ አበበ የታሰረው ትናንት ሚያዚያ 15 ቀን 2017 ዓ.ም. ምሽት አካባቢ ነው፡፡

ጋዜጠኛው ለእስር የተዳረገው ከልደታ ክፍለ ከተማ ኃላፊዎች መረጃ በማሰባሰብ ላይ እያለ ሲሆን፣ የታሰረበት ምክንያት እስካሁን ግልጽ አልሆነም፡፡ ጋዜጠኛ አበበ በዕለቱ በፖሊሶች ተይዞ ከመወሰዱ በስተቀር በወቅቱ ወዴት እንደተወሰደና እንደታሰረ ባለመታወቁ፣ ለአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ሪፖርት በማድረግ የኮሚሽኑ የሕዝብ ግንኙነት ክፍል ባደረገው ትብብር ጋዜጠኛው በልደታ ክፍል ከተማ ፖሊስ መምሪያ ጌጃ ሰፈር አካባቢ ፖሊስ ጣቢያ መታሰሩ ታውቋል፡፡

ጋዜጠኛው ለእስር የተዳረገው እየሠራው ለነበረው ዘገባ ሚዛኑን ለመጠበቅ፣ የክፍለ ከተማውን ኃላፊዎች ለማነጋገር በሥፍራው በተገኘበት ወቅት ነበር፡፡

@YeneTube @FikerAssefa


በአዲስ አበባ ከተማ በጉለሌ ክፍለ-ከተማ ወረዳ ሰባት ጌሾ ወንዝ እየተባለ በሚጠራዉ አካባቢ ዛሬ ሚያዚያ 16 ቀን 2017 ዓ.ም 18 ሰው የጫነ ሚኒባስ ታክሲ ዋናውን መንገድ ስቶ ወንዝ ውስጥ በመግባቱ በተሽከርካሪ ውስጥ የነበሩ 18 ሰዎች ጉዳት ደርሶባቸዋል።

የእሳትና አደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን እንዳስታወቀው ከሆነ፤ ጉዳት የደረሰባቸው ተጎጂዎች በኮሚሽኑ አምቡላንስ እና በፖሊስ አምቡላንስ ወደ አቤት ሆስፒታልና አዲሱ ገበያ ጤና ጣቢያ ተወስደው ሕክምና እየተደረገላቸው ይገኛል።

የአደጋ ጥሪዉ ለኮሚሽን መ/ቤቱ እንደደረሰ የአምቡላንስ አገልግሎት ቡድኑ በስፍራዉ ፈጥኖ በመድረስ በተሽከርካሪው ውስጥ የነበሩ ተሳፋሪዎች የከፋ ጉዳት ሳይደርስባቸዉ በሕይወት በማውጣትና የመጀመሪያ ደረጃ ሕክምና በመስጠት ወደ ሆስፒታል እንዲወሰዱ ማድረጉም ነው የተገለጸው።

ጉዳት ከደረሰባቸው ተጎጂዎች መካከል አንድ ነፍሰ ጡር ሴትና ወደትምህርት ቤት እየሄዱ ያሉ ተማሪዎች እንደሚገኙበት ያስታወቀው ኮሚሽኑ፤ የአደጋውን መንስዔ እና ሌሎች ዝርዝር መረጃዎችን ፖሊስ እያጠራ እንደሚገኝ ገልጿል።

@Yenetube @Fikerassefa


‹‹አሥር ሚሊዮን ኢትዮጵያውያን ረሃብ ተጋርጦባቸዋል››  የዓለም የምግብ ፕሮግራም

አሥር ሚሊዮን ኢትዮጵያን ረሃብ እንደተጋረጠባቸው የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የዓለም የምግብ ፕሮግራም (WFP) ሚያዝያ 14 ቀን 2017 ዓ.ም. ትናንት ማክሰኞ ባወጣው መግለጫ አስታወቀ፡፡

በመላው ኢትዮጵያ ለከፋ ረሃብ ከተጋለጡት ውስጥ ሦስት ሚሊዮን ያህሉ በግጭትና በአየር ፀባይ መለዋወጥ (Extreme Weather) ከቀዬአቸው ተፈናቅለው በየመጠለያው ሲረዱ የነበሩ ናቸው ብሏል፡፡

የድርጅቱ ነፍስ የማዳን ተግባራት አቅም በመዋዕለ ንዋይ እጥረት የተነሳ እጅግ መዳከሙን ያወሳው የዓለም ምግብ ፕሮግራም፣ ከአሥር ሚሊዮን ረሃብተኞች 3.5 ሚሊዮን ያህሉ እጅግ ተጠቂ ተብለው የተያዙና ዕርዳታ ከእነ አካቴው ሊቋረጥባቸው እንደሚችል አስታውቋል፡፡

የአሜሪካ ዓለም አቀፍ ተራድኦ ድርጅት (ዩኤስኤአይዲ) በፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ትዕዛዝ ከፈረሰ በኋላ፣ የኢትዮጵያ መንግሥት ዕርዳታ የማድረስ አቅሙ በእጅጉ እንደተጎዳ በዘርፉ ያሉ ባለሙያዎች ይናገራሉ፡፡

@Yenetube @Fikerassefa


Репост из: YeneTube
⭐️ ⭐️ እንኳን ለብርሀነ ትንሳኤዉ በሰላም አደረሳችሁ።  ⭐️ ⭐️

የበዓል ስጦታ በማይታመን ዋጋ!!!

📍 ሳር ቤት ላይ አፖርትመንቶችን

በካሬ 64,200 ብር ብቻ

ለአንድ ሳምንት የሚቆይ ታላቅ ቅናሽ

ባለ 2 እና ባለ 3 መኝታ አፖርትመንቶችን

ለመኖሪያ ምቹ እንዲሁም ለኢንቨስትመንት አዋጭ!!!

ታድያ ይህ እድል እንዳያመልጥዎ
ፈጥነዉ ይደዉሉ!!!

+251 950 05 56 55

ወይም በቴሌግራም

TG  @Davehomes

What’s up https://wa.me/message/KGIM2YTYQGNYO1


Репост из: In Africa Together
🌏IAT & IAIC INTERNATIONAL STUDENT FAIR🌎

✨Ready to study abroad and change your life?

🎓This is your chance to meet top university representatives from:

USA 🇺🇸 Canada 🇨🇦 Sweden 🇸🇪
Germany 🇩🇪 France 🇫🇷 Finland 🇫🇮 Denmark 🇩🇰 and more!

📆 May 3 & 4
🕐 3:00 - 10:00 (LT)
📍Ghion Hotel

Don’t forget to bring:
🪪Passport or Birth certificate
📚Transcripts or Student copy

✅Entrance Fee: FREE!!

💡Opportunities:
- Study loan options
- Learn about the scholarships offered

🏆Don’t miss this golden opportunity to take your future global!

🆓No entrance fee — just register now!

Click the link below to book your spot: 🔗
https://forms.gle/81ZueGK5d9R9Cg9P6


Репост из: HuluPay Community
🔥 በTelegram ላይ የተረጋገጠ ምልክት (Verified Checkmark) ለማግኘት የእርስዎን አካውንት አሁን Premium ያድርጉት

Telegram Premium በመግዛት የተረጋገጠ ምልክት ያግኙ!

አስደናቂ ፊቸሮችን ያግኙ!
- 4GB እስከሆኑ ፋይሎችን ይጫኑ
- በፍጥነት ያውርዱ
- የእርስዎን online status ከሌሎች ይደብቁ
- እስከ 4 accounts ድረስ ይጠቀሙ
- ልዩ ስቲከሮች እና ኢሞጂዎች 🎭
- የድምፅ መልእክቶችን ጽሁፍ ያድርጉ
- ልዩ badges ያግኙ
- ማስታወቂያዎችን ያስወግዱ
አሁኑኑ ይቀላቀሉ እና የእርስዎን Telegram ተሞክሮ ወደ ላቀ ደረጃ ያሸጋግሩ! 🚀

📲 ሁሉፔይን ለመጠቀም ሁሉፔይ ሚኒ አፕን
https://t.me/HuluPayOfficialBot/start?startapp እዚህ ሊንክ ጋር ያገኛሉ 🔗።



በትራፊክ አደጋ የ16 ሰዎች ሕይዎት አለፈ!

በምዕራብ አርሲ ዞን ኔጌሌ አርሲ ወረዳ ራፉ ሃርጊሳ ቀበሌ በደረሳ የትራፊክ አደጋ የ16 ሰዎች ሕይዎት ሲያልፍ በ22 ሰዎች ላይ ከባድና ቀላል አካል ጉዳት ደረሰ፡፡

አደጋው የደረሰው፤ ከሻሸመኔ ወደ አዲስ አበባ የሚጓዝ የሕዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪ በተቃራኒ አቅጣጫ ሲጓዝ ከነበረ ባለ ተሳቢ የደረቅ ጭነት ተሽከርካሪ ጋር በማጋጨቱ መሆኑ ተገልጿል፡፡

አደጋውን ተከትሎም ከሟቾች በተጫመሪ በ16 ሰዎች ላይ ከባድ እንዲሁም በ6 ሰዎች ላይ ቀላል የአካል ጉዳት መድረሱን የኔጌሌ አርሲ ከተማ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን ጽሕፈት ቤት መረጃ አመላክቷል፡፡

@YeneTube @FikerAssefa


ራሺያ ለቡርኪናፋሶ

የቡርኪናፋሶ መሪ በሆነው ኢብራሂም ትራኣሬ ላይ ከቀናት በፊት ለ19ኛ ጊዜ የተቀነባበረ የግድያ ሙከራ መደረጉን ተከትሎ ትራኦሬ ለራሺያው ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን አስቸኳይ የጦር መሳሪያ ድጋፍ እንዲደረግለት መጠየቁን እና ራሺያም የጦር መሳሪያ በአስቸኳይ ወደ ቡርኪናፋሶ ለመላክ ቁርጠኛ መሆኗን የሀገሪቱ የዜና ምንጮች ዘግበዋል።

(T.me/Yenetube) ፈጣን የዜና ምንጭ

የግድያ ሙከራው በፈረንሳይ የሚደገፍ በመሆኑ እና በሀገሪቱ የታጠቁ ቡድኖች ከፍተኛ ስጋት መፍጠራቸውን ተከትሎ ራሺያ ለቡርኪናፋሶ የጦር መሳሪያ ድጋፍ እንደምታደርግ ይጠበቃል።
ራሺያ እና ቡርኪናፋሶ በባለፈው ጥቅምት ወር በወታደራዊ ጉዳዮች በትብብር ለመስራት መስማማታቸው የሚታወስ ነው።
ትራኦሬ "ሀገሬ እና ህዝቤ ነፃ እስከሚወጣ ድረስ እዋጋቸዋለሁ" ብለዋል።


@Yenetube @Fikerassefa

Показано 20 последних публикаций.