>
=>ቸሩ አምላካችን እግዚአብሔር ባለፉት 6 ወራት (180 ቀናት) ምንም እንኩዋ ኃጢአታችን ቢበዛ : ሰውነታችንም ቢከፋ ያጠፋን ዘንድ አልወደደም::
=>እስኪ ለዛሬ እንዲህ ብለን ራሳችን እንጠይቅ?
=>ባለፉት 6 ወራት (180 ቀናት) ምን በጐ ሥራ ሠራን?
=>ምንስ መልካም ፍሬ አፈራን?
=>ስንት ጊዜስ ንስሃ ገባን?
=>አሁንስ ለቀጣዮቹ 6 ወራት ምን አሰብን?
=>ቸሩ አምላካችን ተረፈ ዘመኑን የፍቅር : የበረከትና የንስሃ ያድርግልን::
=>+"+ ከእንግዲህ ወዲህ በሥጋ ልትኖሩ በቀረላችሁ ዘመን እንደ እግዚአብሔር ፈቃድ እንጂ እንደ ሰው ምኞት እንዳትኖሩ . . . የአህዛብን ፈቃድ ያደረጋችሁበት . . . ያለፈው ዘመን ይበቃልና . . . ዳሩ ግን የነገር ሁሉ መጨረሻ ቀርቧል:: እንግዲህ እንደ ባለ አእምሮ አስቡ . . . +"+ (1ዼጥ. 4:2-7)
ዝክረቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት
"ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን"::/የቅዱሳንን ዜና(ታሪክ) እንድመሰክር ፍቅር ያስገድደኛል::
አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ /መጽሐፈ ምሥጢር
በዩቲብለመከታተል👉https://www.youtube.com/@ZikereKedusan
በቴሌግራም👉https://t.me/zikirekdusn
=>ቸሩ አምላካችን እግዚአብሔር ባለፉት 6 ወራት (180 ቀናት) ምንም እንኩዋ ኃጢአታችን ቢበዛ : ሰውነታችንም ቢከፋ ያጠፋን ዘንድ አልወደደም::
=>እስኪ ለዛሬ እንዲህ ብለን ራሳችን እንጠይቅ?
=>ባለፉት 6 ወራት (180 ቀናት) ምን በጐ ሥራ ሠራን?
=>ምንስ መልካም ፍሬ አፈራን?
=>ስንት ጊዜስ ንስሃ ገባን?
=>አሁንስ ለቀጣዮቹ 6 ወራት ምን አሰብን?
=>ቸሩ አምላካችን ተረፈ ዘመኑን የፍቅር : የበረከትና የንስሃ ያድርግልን::
=>+"+ ከእንግዲህ ወዲህ በሥጋ ልትኖሩ በቀረላችሁ ዘመን እንደ እግዚአብሔር ፈቃድ እንጂ እንደ ሰው ምኞት እንዳትኖሩ . . . የአህዛብን ፈቃድ ያደረጋችሁበት . . . ያለፈው ዘመን ይበቃልና . . . ዳሩ ግን የነገር ሁሉ መጨረሻ ቀርቧል:: እንግዲህ እንደ ባለ አእምሮ አስቡ . . . +"+ (1ዼጥ. 4:2-7)
ዝክረቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት
"ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን"::/የቅዱሳንን ዜና(ታሪክ) እንድመሰክር ፍቅር ያስገድደኛል::
አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ /መጽሐፈ ምሥጢር
በዩቲብለመከታተል👉https://www.youtube.com/@ZikereKedusan
በቴሌግራም👉https://t.me/zikirekdusn