🚨 የኒውካስትሉ አሰልጣኝ ኤዲ ሃው ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በሳንባ ምች በሽታ ምክንያት ሆስፒታል ገብተው እደነበር ቢታወቅም አሁን ላይ ግን በጥሩ ጤንነት ላይ እንደሚገኙ ገልፀዋል ።
በዚህ ሳምንትም ወደ ስራቸው እንደሚመለሱ ተገልጿል ።
𝐒𝐇𝐀𝐑𝐄 " @Zetena_Dekika_Sport_Et
በዚህ ሳምንትም ወደ ስራቸው እንደሚመለሱ ተገልጿል ።
𝐒𝐇𝐀𝐑𝐄 " @Zetena_Dekika_Sport_Et