#ራስ_ገዝ_ዩኒቨርሲቲ
የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች ራስ ገዝ አስተዳደር ስትራቴጂክ ዕቅድ እና የሴኔት ሕግ ለማዳበር የተዘጋጀ አውደ ጥናት በአዲስ አበባ በመካሄድ ላይ ነው።
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የመጀመሪያው ራስ ገዝ ዩኒቨርሲቲ መሆኑ ይታወቃል።
በቀጣይ ራስ ገዝ ለመሆን ዝግጅት እያደደረጉ ያሉ ዘጠኝ ዩኒቨርሲቲዎች፦
➫ መቐለ ዩኒቨርሲቲ፣
➫ ጎንደር ዩኒቨርሲቲ፣
➫ ባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ፣
➫ አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ፣
➫ አዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ፣
➫ ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ፣
➫ ጅማ ዩኒቨርሲቲ፣
➫ ሐረማያ ዩኒቨርሲቲ እና
➫ አርባ ምንጭ ዩኒቨርስቲ።
✅ University News ✅
✅ University News ✅
የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች ራስ ገዝ አስተዳደር ስትራቴጂክ ዕቅድ እና የሴኔት ሕግ ለማዳበር የተዘጋጀ አውደ ጥናት በአዲስ አበባ በመካሄድ ላይ ነው።
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የመጀመሪያው ራስ ገዝ ዩኒቨርሲቲ መሆኑ ይታወቃል።
በቀጣይ ራስ ገዝ ለመሆን ዝግጅት እያደደረጉ ያሉ ዘጠኝ ዩኒቨርሲቲዎች፦
➫ መቐለ ዩኒቨርሲቲ፣
➫ ጎንደር ዩኒቨርሲቲ፣
➫ ባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ፣
➫ አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ፣
➫ አዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ፣
➫ ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ፣
➫ ጅማ ዩኒቨርሲቲ፣
➫ ሐረማያ ዩኒቨርሲቲ እና
➫ አርባ ምንጭ ዩኒቨርስቲ።
✅ University News ✅
✅ University News ✅