Видео недоступно для предпросмотра
Смотреть в Telegram
:ዘዳግም33:26
ይሹሩን ሆይ፥ በሰማያት ላይ ለረድኤትህ፥ በደመናትም ላይ በታላቅነት እንደሚሄድ፡ እንደ እግዚአብሔር ያለ ማንም የለም።
27: መኖሪያህ የዘላለም አምላክ ነው፥ የዘላለምም ክንዶች ከአንተ በታች ናቸው፤ ጠላትህን ከፊትህ አውጥቶ፦ አጥፋው፡ ይላል።
29: እስራኤል ሆይ፥ ምስጉን ነህ፤ በእግዚአብሔር የዳነ
ይሹሩን ሆይ፥ በሰማያት ላይ ለረድኤትህ፥ በደመናትም ላይ በታላቅነት እንደሚሄድ፡ እንደ እግዚአብሔር ያለ ማንም የለም።
27: መኖሪያህ የዘላለም አምላክ ነው፥ የዘላለምም ክንዶች ከአንተ በታች ናቸው፤ ጠላትህን ከፊትህ አውጥቶ፦ አጥፋው፡ ይላል።
29: እስራኤል ሆይ፥ ምስጉን ነህ፤ በእግዚአብሔር የዳነ