#ግጥም
ዛሬማ ምን አለ ባይሰግዱ ባይፆሙ፣
ይቸግራል እንጂ አላህ ፊት ሲቆሙ።
ዛሬማ ምን አለ ቢጠጡ ቢሰክሩ፣
ይቸግራል እንጂ ሙተው ሲቀበሩ
ዛሬማ ማን አለ የሚያጋልጥህ፣
ከቀብር ስትገባ ይታያል ጉድህ።
ዛሬማ ማን አለ የሚያጋልጥሽ፣
ከቀብር ስትገቢ ይታያል ጉድሽ።
#ሸይኽ #ሙሐመድ #ወሌ አሕመድ ረሒመሁላህ
ዛሬማ ምን አለ ባይሰግዱ ባይፆሙ፣
ይቸግራል እንጂ አላህ ፊት ሲቆሙ።
ዛሬማ ምን አለ ቢጠጡ ቢሰክሩ፣
ይቸግራል እንጂ ሙተው ሲቀበሩ
ዛሬማ ማን አለ የሚያጋልጥህ፣
ከቀብር ስትገባ ይታያል ጉድህ።
ዛሬማ ማን አለ የሚያጋልጥሽ፣
ከቀብር ስትገቢ ይታያል ጉድሽ።
#ሸይኽ #ሙሐመድ #ወሌ አሕመድ ረሒመሁላህ