ጅብሪል ሱልጣን dan repost
ዛሬ ሰላማዊ ሰልፍ...
-------------.-------------------------
ሰላማዊ ሰልፍ ዛሬ ብቻ ሳይሆን መቼም አይፈቀድም የማይፈቀድን ነገር ማድረግ ደሞ ጉደት እንጂ ጥቅምን አምጥቶ አያውቅም ። ስለዚህ ዛሬ ሰላማዊ ሰልፍም ይሁን ተቃውሞዋዊ ሰልፍም ዬለም በተለይ እንደ ሃገራችን ደግሞ ከቀኝም ከግራም ከፊትና ኋላም የሙስሊሙ ቁጥር መብዛት የሚያስጨንቃቸውና የት አግኝቼ በአንድ ላይ ልደፍጥጣቸው የሚል አስተዳደር ቋምጦ በጠበቀበት አጋጣሚ የሙስሊም ስሞች በዝቷል እያለ የሚያወራ አስተዳደር ባለበት ደግሞ ነገሩን ይበልጥ የከፋ ያደርገዋል ። አይደለም ካፊር በሚያስተዳድርበት ሃገር ቀርቶ ሙስሊም ሃገራት ላይ ራሱ ሙስሊም በሚያስተዳድርበት ሃገር ሰላማዊ ሰልፍ ተብሎ ተወጥቶ በሰላም ድምፃቸውን አሰምተው የገቡበትን አጋጣሚ ብንቆጥራቸው ከጣታችን ቁጥር ያንሳል ።
ስለይህ በተለይ እንደ ሃገራችን ኢትዮጵያ ባለው ተጨባጭ ሰላማዊ ሰልፍ ውጤቱ ሰላም ሳይሆን አደጋ ነው ።
እኔ ደሞ አንድ የተረዳሁት ነገር አለ ወደኋልዮሽ ታሪክ ዘወር ብለን ስናይ ምናልባት ሰነዱን በግልጽ ባላውቀውም የንጉሱን አስተዳደር በምናስታውስበት ግዜ በርግጥ በግዜው ከባድ ጭቆና ከመኖሩም ጋር ንጉሶች በሃገሪቱ ያሉ ትላልቅ አሊሞችን በጣም ይፈሯቸው ነበር መፍራትም ብቻ ሳይሆን በጉዳዮቻቸው እየመጡ ያማክሯቸው ብሎም ዱዓዕ አድርጉልን ይሏቸው እንደነበር ይወራል ። ምክንያቱም የዛኔ የነበሩ ትውልዶች የዱዓዕ power ሃይል ነበራቸው ። የአላህና የነቢዩ ትክክለኛ ፍቅር ነበራቸው ሁለቱን ከህይወታቸው ያስበልጧቸው ነበር ። አይደለም ሁለቱ ተነክተውባቸው በመልካም ስማቸው ሲታወሳቸው በራሱ ቀልባቸው ገላቸውን በድን አድርጋ ወጥታ ትጠፋለች ። በርግጥ ዲን የአሁኑን ያህል አልተስፋፋም ነበር ስላልተስፋፋም ብዙ ኹራፋቶች ይኖሩ ነበር ነገር ግን የተስፋፋችው ዲን በጣም ጥቂት ብትሆንም የሚሰሩባት ከልባቸው ነበር። ስለሆነም አንዴ እጃቸውን አንስተው ያ አላህ ካሉ የሚመጣውን ከባድ Consequence መሪዎቹ ጠንቅቀው ያውቁታልና ይፈሩ ነበር ።
ነገር ግን የአሁኑ ትውልድ በዱዓም ከአላህ ጋር ባለውም ትስስር (chain) ሲደክም ጭንቀቱን ሃዘኑን በዱዓዕ ገመድ ወደ አላህ ከማሰማት ይልቅ እራሱን ለአደጋ እየጣለ ሰላማዊ ሰልፍ ብሎ እየወጣ ለጠላት መሪው ካላሰማሁ እዬዬ ይላል ታድያ ይህ አይነት ትውልድ እንዴት ሆኖ ሊፈራና ሃያል ሊሆን ??
አላህ ይሁነን ብቻ !!
©ጅብሪል ሱልጣን
✔️ ሰዎች አወደሱህም አወገዙህም በዲንህ ላይ ቀጥ በል!!
https://t.me/Jebrilsultan
-------------.-------------------------
ሰላማዊ ሰልፍ ዛሬ ብቻ ሳይሆን መቼም አይፈቀድም የማይፈቀድን ነገር ማድረግ ደሞ ጉደት እንጂ ጥቅምን አምጥቶ አያውቅም ። ስለዚህ ዛሬ ሰላማዊ ሰልፍም ይሁን ተቃውሞዋዊ ሰልፍም ዬለም በተለይ እንደ ሃገራችን ደግሞ ከቀኝም ከግራም ከፊትና ኋላም የሙስሊሙ ቁጥር መብዛት የሚያስጨንቃቸውና የት አግኝቼ በአንድ ላይ ልደፍጥጣቸው የሚል አስተዳደር ቋምጦ በጠበቀበት አጋጣሚ የሙስሊም ስሞች በዝቷል እያለ የሚያወራ አስተዳደር ባለበት ደግሞ ነገሩን ይበልጥ የከፋ ያደርገዋል ። አይደለም ካፊር በሚያስተዳድርበት ሃገር ቀርቶ ሙስሊም ሃገራት ላይ ራሱ ሙስሊም በሚያስተዳድርበት ሃገር ሰላማዊ ሰልፍ ተብሎ ተወጥቶ በሰላም ድምፃቸውን አሰምተው የገቡበትን አጋጣሚ ብንቆጥራቸው ከጣታችን ቁጥር ያንሳል ።
ስለይህ በተለይ እንደ ሃገራችን ኢትዮጵያ ባለው ተጨባጭ ሰላማዊ ሰልፍ ውጤቱ ሰላም ሳይሆን አደጋ ነው ።
እኔ ደሞ አንድ የተረዳሁት ነገር አለ ወደኋልዮሽ ታሪክ ዘወር ብለን ስናይ ምናልባት ሰነዱን በግልጽ ባላውቀውም የንጉሱን አስተዳደር በምናስታውስበት ግዜ በርግጥ በግዜው ከባድ ጭቆና ከመኖሩም ጋር ንጉሶች በሃገሪቱ ያሉ ትላልቅ አሊሞችን በጣም ይፈሯቸው ነበር መፍራትም ብቻ ሳይሆን በጉዳዮቻቸው እየመጡ ያማክሯቸው ብሎም ዱዓዕ አድርጉልን ይሏቸው እንደነበር ይወራል ። ምክንያቱም የዛኔ የነበሩ ትውልዶች የዱዓዕ power ሃይል ነበራቸው ። የአላህና የነቢዩ ትክክለኛ ፍቅር ነበራቸው ሁለቱን ከህይወታቸው ያስበልጧቸው ነበር ። አይደለም ሁለቱ ተነክተውባቸው በመልካም ስማቸው ሲታወሳቸው በራሱ ቀልባቸው ገላቸውን በድን አድርጋ ወጥታ ትጠፋለች ። በርግጥ ዲን የአሁኑን ያህል አልተስፋፋም ነበር ስላልተስፋፋም ብዙ ኹራፋቶች ይኖሩ ነበር ነገር ግን የተስፋፋችው ዲን በጣም ጥቂት ብትሆንም የሚሰሩባት ከልባቸው ነበር። ስለሆነም አንዴ እጃቸውን አንስተው ያ አላህ ካሉ የሚመጣውን ከባድ Consequence መሪዎቹ ጠንቅቀው ያውቁታልና ይፈሩ ነበር ።
ነገር ግን የአሁኑ ትውልድ በዱዓም ከአላህ ጋር ባለውም ትስስር (chain) ሲደክም ጭንቀቱን ሃዘኑን በዱዓዕ ገመድ ወደ አላህ ከማሰማት ይልቅ እራሱን ለአደጋ እየጣለ ሰላማዊ ሰልፍ ብሎ እየወጣ ለጠላት መሪው ካላሰማሁ እዬዬ ይላል ታድያ ይህ አይነት ትውልድ እንዴት ሆኖ ሊፈራና ሃያል ሊሆን ??
አላህ ይሁነን ብቻ !!
©ጅብሪል ሱልጣን
✔️ ሰዎች አወደሱህም አወገዙህም በዲንህ ላይ ቀጥ በል!!
https://t.me/Jebrilsultan