የምዕራብ ጎንደር ዞን ሰላምና ፀጥታ መምሪያ በዞኑ አጠቃላይ የ2017 የሰላምና ፀጥታ ስራዎች ዙሪያ የስድስት ወራት የተግባራት አፈፃፀም ግምገማ ማካሄደ ጀመረ
አማራ ፖሊስ፦ጥር 28/2017 ዓ.ም
የምዕራብ ጎንደር ዞን ሰላምና ፀጥታ መምሪያ በዞኑ አጠቃላይ የ2017 የሰላምና ፀጥታ ስራዎች ዙሪያ የ6 ወራት የተግባራት አፈፃፀም ግምገማ በገንዳ ውሃ በዛሬው ዕለት ማካሄደ ጀመሯል።
ሰላምና ፀጥታ መምሪያው በዞኑ የሰላምና ፀጥታ ግምገማ መክፈቻው ላይ የምዕራብ ጎንደር ዞን ተወካይ አስተዳዳሪና የዞኑ ትራንስፖርት ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ሙሉአለም ታደሰ፣የምዕራብ ጎንደር ዞን ፖሊስ መምሪያ ኃላፊ ምክትል ኮማንደር ምስጋናው ካሴን ጨምሮ ሌሎች የዞን፣የወረዳና ከተማ አስተዳደር ከፍተኛ አመራሮች እዲኹም የሰላምና ፀጥታ አጋር አካላት ተገኝተዋል።
በመርሃ ግብሩ አጠቃላይ የዞኑን ሰላም በዘላቂነት ለማጽናት የሰላም ማስከበር ተግባራትን ለማጠናር የሚስችሉ ተግባርና ስራዎች በዞኑ ምኒሻ መምሪያ ተወካይ ኃላፊ በአቶ ባይመሽ ሰንደቄ ሪፖርቱ እየቀረበ ይገኛል።
በግምገማው በዞኑ የ2017 የሰላምና የፀጥታ ተግባር ዕቅድ ላይ በመወያየት ማጽደቅና ቀጣይ አቅጣጫ እንደሚቀመጥም ተመልክቷል።
📷 West Gondar zone Communication
አማራ ፖሊስ፦ጥር 28/2017 ዓ.ም
የምዕራብ ጎንደር ዞን ሰላምና ፀጥታ መምሪያ በዞኑ አጠቃላይ የ2017 የሰላምና ፀጥታ ስራዎች ዙሪያ የ6 ወራት የተግባራት አፈፃፀም ግምገማ በገንዳ ውሃ በዛሬው ዕለት ማካሄደ ጀመሯል።
ሰላምና ፀጥታ መምሪያው በዞኑ የሰላምና ፀጥታ ግምገማ መክፈቻው ላይ የምዕራብ ጎንደር ዞን ተወካይ አስተዳዳሪና የዞኑ ትራንስፖርት ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ሙሉአለም ታደሰ፣የምዕራብ ጎንደር ዞን ፖሊስ መምሪያ ኃላፊ ምክትል ኮማንደር ምስጋናው ካሴን ጨምሮ ሌሎች የዞን፣የወረዳና ከተማ አስተዳደር ከፍተኛ አመራሮች እዲኹም የሰላምና ፀጥታ አጋር አካላት ተገኝተዋል።
በመርሃ ግብሩ አጠቃላይ የዞኑን ሰላም በዘላቂነት ለማጽናት የሰላም ማስከበር ተግባራትን ለማጠናር የሚስችሉ ተግባርና ስራዎች በዞኑ ምኒሻ መምሪያ ተወካይ ኃላፊ በአቶ ባይመሽ ሰንደቄ ሪፖርቱ እየቀረበ ይገኛል።
በግምገማው በዞኑ የ2017 የሰላምና የፀጥታ ተግባር ዕቅድ ላይ በመወያየት ማጽደቅና ቀጣይ አቅጣጫ እንደሚቀመጥም ተመልክቷል።
📷 West Gondar zone Communication