በዳሸን ባንክ ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ አስፋው ዓለሙ የተመራ የባንኩ ከፍተኛ የሥራ አመራር አባላት የደንበኞች ሳምንትን በማስመልከት በዛሬው እለት በሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ በመገኘት ተቋሙ ከባንኩ ጋር ላለው ጠንካራ የስራ ግንኙነት ምስጋናቸውን አቅርበዋል።
የሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ጀማል አሕመድ ለባንኩ የሥራ አመራር አባላት አቀባበል አድርገውላቸዋል።
ባሳለፍነው ሰኞ መከበር የጀመረው የዳሸን ባንክ የደንበኞች ሳምንት እሰከ መጪው ቅዳሜ በተለያዩ ዝግጅቶች ይቀጥላል።
የሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ጀማል አሕመድ ለባንኩ የሥራ አመራር አባላት አቀባበል አድርገውላቸዋል።
ባሳለፍነው ሰኞ መከበር የጀመረው የዳሸን ባንክ የደንበኞች ሳምንት እሰከ መጪው ቅዳሜ በተለያዩ ዝግጅቶች ይቀጥላል።