የሆርቲካልቸር ፓርኮች ማቋቋሚያ ስትራቴጂ ይፋ ሊደረግ ነው
በሃይማኖት ደስታ
በኢትዮጵያ የተለያዩ የሆርቲካልቸር ፓርኮች ለመጀመሪያ ጊዜ እንዲቋቋሙ የሚያደርግ ስትራቴጂ በቅርቡ ይፋ እንደሚሆን ተገለጸ፡፡
ረዥም ጊዜ ወስዶ የተከለሰው አገር አቀፍ የሆርቲካልቸር ስትራቴጂ በዘርፉ መሰማራት ለሚፈልጉ በርካቶች ጥሩ አቅም የሚፈጥር መሆኑን፣ በግብርና ሚኒስቴር የሆርቲካልቸር ልማት መሪ ሥራ አስፈጻሚ አቶ አብደላ ነጋሽ ለሪፖርተር ተናግረዋል።
አቶ አብደላ እንደተናገሩት፣ ስትራቴጂው በአነስተኛ ይዞታ ላይ ተሰማርተው የሚገኙ አርሶ አደሮችንና ሌሎች አካላትን የበለጠ ተጠቃሚ ሊያደርግ የሚችል ነው። ‹‹ይህም ለአገራችን ትልቁ ማነቆ የሆነባት የውጭ ምንዛሪ የማግኘት ችግርን ለመቅረፍ ሰፊ ዕድል ይፈጥራል፤›› ሲሉ ገልጸዋል፡፡ ‹‹ከዚሁ ጋር ተያይዞ የባህር በር የለንም ብለን የምናስበውን ወደ ልማት ከቀየርንና ከሠራን፣ ያንን ታሪክ የሚቀይር አንዱ ንዑስ ዘርፍ ነው፤›› ብለዋል፡፡
ከ2010 ዓ.ም. ጀምሮ ተግባራዊ በመደረግ ላይ የሚገኘ...
ተጨማሪ ያንብቡ: https://www.ethiopianreporter.com/139059/
በሃይማኖት ደስታ
በኢትዮጵያ የተለያዩ የሆርቲካልቸር ፓርኮች ለመጀመሪያ ጊዜ እንዲቋቋሙ የሚያደርግ ስትራቴጂ በቅርቡ ይፋ እንደሚሆን ተገለጸ፡፡
ረዥም ጊዜ ወስዶ የተከለሰው አገር አቀፍ የሆርቲካልቸር ስትራቴጂ በዘርፉ መሰማራት ለሚፈልጉ በርካቶች ጥሩ አቅም የሚፈጥር መሆኑን፣ በግብርና ሚኒስቴር የሆርቲካልቸር ልማት መሪ ሥራ አስፈጻሚ አቶ አብደላ ነጋሽ ለሪፖርተር ተናግረዋል።
አቶ አብደላ እንደተናገሩት፣ ስትራቴጂው በአነስተኛ ይዞታ ላይ ተሰማርተው የሚገኙ አርሶ አደሮችንና ሌሎች አካላትን የበለጠ ተጠቃሚ ሊያደርግ የሚችል ነው። ‹‹ይህም ለአገራችን ትልቁ ማነቆ የሆነባት የውጭ ምንዛሪ የማግኘት ችግርን ለመቅረፍ ሰፊ ዕድል ይፈጥራል፤›› ሲሉ ገልጸዋል፡፡ ‹‹ከዚሁ ጋር ተያይዞ የባህር በር የለንም ብለን የምናስበውን ወደ ልማት ከቀየርንና ከሠራን፣ ያንን ታሪክ የሚቀይር አንዱ ንዑስ ዘርፍ ነው፤›› ብለዋል፡፡
ከ2010 ዓ.ም. ጀምሮ ተግባራዊ በመደረግ ላይ የሚገኘ...
ተጨማሪ ያንብቡ: https://www.ethiopianreporter.com/139059/