#ለመረጃ፦ የኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ ባካሄደው የዶላር ጨረታ በጨረታው ተሳታፊ ከነበሩ 27 ባንኮች ውስጥ ዶላር ያገኙት #12_ባንኮች ብቻ ናቸው፡፡ እነዚህ 12 ባንኮች ለአንድ ዶላር ከ130 እስከ 141 ብር ዋጋ ሰጥተዋል።
Source: theethiopianeconomistview
@Ethiopianbusinessdaily
Source: theethiopianeconomistview
@Ethiopianbusinessdaily