Ethiopian Business Daily


Kanal geosi va tili: Efiopiya, Inglizcha


Stay ahead of the curve with EBD. We provides daily updates on business news and trends in Ethiopia, perfect for start-ups, entrepreneurs, businessmen, & anyone interested.
Contact us: @EBD_enquiries
Join Discussion Group:
https://t.me/+eq3KEXbX55s1YWQ0

Связанные каналы  |  Похожие каналы

Kanal geosi va tili
Efiopiya, Inglizcha
Statistika
Postlar filtri


Sidama Regional State Deposits Over 176 Kilograms of Gold to National Bank

The Sidama Regional State has deposited more than 176 kilograms of gold to the National Bank of Ethiopia during the first nine months of the current fiscal year, according to the Regional Mining and Energy Agency. The agency also reported that the mining sector has created employment opportunities for over 4,000 youth in the same period.

Read More

Source: 2merkato
@Ethiopianbusinessdaily


ብሄራዊ ባንክ ባከናወነው አራተኛ ዙር ጨረታ 26 ባንኮች በጨረታው የውጭ ምንዛሬ መውሰድ ችለዋል፡፡

በጨረታው 70 ሚሊየን ዶላር የቀረበ ሲሆን ከሁለት ሳምንት በፊት ተሰጥቶ ከነበረው አማካኝ ዋጋ የ0 ነጥብ አንድ ስድስት በመቶ ቅናሽ የነበረው መሆኑ ታውቋል፡፡

ባንኮች ሰጡ የተባለው አማካኝ ዋጋ 131.496 ብር ለአንድ ዶላር መሆኑ ነው በብሄራዊ ባንክ የተጠቀሰው፡፡

Source: capitalethiopia
@Ethiopianbusinessdaily


ለመላው የክርስትና እምነት ተከታይ ቤተሰቦቻችን በሙሉ፣ እንኳን ለስቅለት በዓል አደረሳችሁ!

መልካም በዓል!

@Ethiopianbusinessdaily


Ethiopia Earns Over USD 2.1 Billion from Gold in Nine Months

The Ministry of Mines has announced that Ethiopia has generated over USD 2.1 billion in foreign exchange from gold mining over the past nine months.

Read More

Source: 2merkato
@Ethiopianbusinessdaily


Federal Housing Corporation Partners with Austrian Firm to Introduce 3D Construction Technology

The Federal Housing Corporation has signed an agreement with Baumit Group, a leading Austrian construction technology company, to bring advanced 3D construction printing technology to Ethiopia.

Read More

Source: 2merkato
@Ethiopianbusinessdaily


ፊንቴክ ኢንቨስትመንት ለመኪና ፈላጊዎች 1.14 ቢ. ብር
ብድር ማመቻቸቱን አስታወቀ


• በ5 ዓመት ውስጥ 500 ሺ ቢዋይዲ መኪኖችን ለማስገባት ታቅዷል

• የሚዲያ ባለሙያዎች የመኪና ባለቤት የሚሆኑበት ዕድል ተመቻችቷል

Read More

Source: addisadmass
@Ethiopianbusinessdaily

3.7k 0 25 12 25

Ethiopian Deposit Insurance Fund Collects Birr 5.2 Billion in Premiums

The Ethiopian Deposit Insurance Fund (EDIF) has collected Birr 5.2 billion in premiums from member financial institutions over the past nine months, marking an 11.1% increase compared to the same period last year.

Read More

Source: 2merkato
@Ethiopianbusinessdaily


Ethiopian Coffee Exports Reach USD 1.5 Billion in Nine Months

The Ethiopian Coffee and Tea Authority revealed that nearly 300,000 tons of coffee were shipped abroad in the past nine months, generating over USD 1.5 billion in foreign exchange earnings.

Read More

Source: 2merkato
@Ethiopianbusinessdaily


ብሔራዊ ባንክ የ70 ሚሊዮን ዶላር የውጭ ምንዛሬ ጨረታ ነገ እንደሚካሄድ ገለፀ

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ቀጣዩን በየሁለት ሳምንቱ የሚካሄደውን የውጭ ምንዛሬ ጨረታ ነገ ሐሙስ ሚያዝያ 9 ቀን 2017 ዓ.ም.  እንደሚካሄድ ዛሬ አስታውቋል።

በዚህ ጨረታ የሚቀርበው ጠቅላላ የውጭ ምንዛሬ መጠን 70 ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር መሆኑን ባንኩ አሳውቋል። ፍላጎት ያላቸው ባንኮች በተሰጠው መመሪያ መሰረት በጨረታው ላይ እንዲሳተፉ ጥሪ ቀርቧል።

Source: capitalethiopia
@Ethiopianbusinessdaily


ኢትዮጵያ የብሪክስ ልማት ባንክ አባልነት በቅርቡ እንደምታጠናቅቅ ገለጸች

ኢትዮጵያ ለአዲሱ የልማት ባንክ ( በቀድሞው ስሙ የብሪክስ ልማት ባንክ) በይፋ አባልነት ለመቀላቀል ማመልከቻ ማስገባቷንና የዚህ ሂደት በቅርቡ እንደሚጠናቀቅ አስታውቃለች። ይህ የአገሪቱ የዘንድሮ ዓመት ዋነኛ ትኩረት እንደሆነም ተገልጿል።

በኢትዮጵያ የብራዚል አምባሳደር የሆኑት አቶ ልዑልሰገድ ታደሰ እንደተናገሩት ኢትዮጵያ ለአባልነት ጥያቄዋ ከሁሉም የ ብሪክስ አባል ሀገራት የፖለቲካ ድጋፍ አግኝታለች። የአባልነት ሂደቱም በተጠናከረ ሁኔታ እየተከናወነ በመሆኑ በቅርቡ ይጠናቀቃል ተብሎ ይጠበቃል።

አቶ ልዑልሰገድ አክለውም ኢትዮጵያ የአዲሱ የልማት ባንክ አባል ከሆነች በኋላ ባንኩ ትኩረት በሚሰጣቸው እንደ ግብርና፣ ኢነርጂ እና ማኑፋክቸሪንግ ባሉ ዘርፎች ላይ ትኩረት ሰጥታ ለመስራት እቅድ አላት ብለዋል።

የቀድሞ ስሙ የብሪክስ ልማት ባንክ የነበረው አዲሱ የልማት ባንክ በብሪክስ አባል ሀገራት የተቋቋመ ሁለገብ የልማት ባንክ ነው።

መረጃዎች እንደሚያሳዩት ባንኩ  በብድር፣ በዋስትና፣ በፍትሃዊ ተሳትፎ እና በሌሎች የፋይናንስ መሳሪያዎች የህዝብ ወይም የግል ፕሮጀክቶችን ይደግፋል።

Source: capitalethiopia
@Ethiopianbusinessdaily


Crackdown on parallel forex market signals turning point in currency stability

In recent weeks, the parallel foreign exchange market in Ethiopia has seen a significant decline, driven by heightened regulatory actions and a crackdown on banks accused of manipulating forex rates.

The National Bank of Ethiopia (NBE) has stepped up its oversight by conducting regular foreign currency auctions, while the Commercial Bank of Ethiopia (CBE) has approved millions in forex requests, alleviating some of the pressure on the black market.

Read More

Source: capitalethiopia
@Ethiopianbusinessdaily


IMF concludes final quarterly review of Ethiopia’s economic reform program

The International Monetary Fund (IMF) team recently conducted its final quarterly review under Ethiopia’s Extended Credit Facility (ECF) program, evaluating the government’s progress on key economic reforms. Authorities have successfully met several critical benchmarks required for the third review, demonstrating their ongoing commitment to the program.

As part of these reforms, the Commercial Bank of Ethiopia (CBE) is set to receive funding pledged by the World Bank, with disbursements expected to begin this month.

Read More

Source: capitalethiopia
@Ethiopianbusinessdaily


Ethiopia Exceeds Honey Production Target with 215,000 Tons in Nine Months

The Ministry of Agriculture has announced that Ethiopia produced 215,000 tons of honey in the first nine months of the current fiscal year, surpassing its initial target of 210,000 tons.

Read More

Source: 2merkato
@Ethiopianbusinessdaily


Addis Ababa Launches Construction of a Birr 7 Billion Industrial Cluster

Deputy Mayor of Addis Ababa and Head of the Addis Ababa Industrial Development Bureau, Jantrar Abay, has announced the construction of a modern industrial cluster in the capital, with an investment of Birr 7 billion.

Read More

Source: 2merkato
@Ethiopianbusinessdaily


Ethiopia Eyes Livestock Industry as Key Investment Frontier

Ethiopia is positioning its livestock industry as a high-potential investment frontier, driven by vast opportunities for growth and profitability, according to the Livestock and Fishery Resources Development (LFRD) division at the Ministry of Agriculture.

Read More

Source: 2merkato
@Ethiopianbusinessdaily


Siket Bank confident in its financial strength, rules out merger necessity

Siket Bank, one of Ethiopia’s newest commercial banks, has announced that it possesses the financial capacity to continue operating independently without the need for a merger. This confidence is backed by its robust financial performance, with a paid-up capital exceeding 8 billion birr and a profit of over 1.6 billion birr in the 2023/24 fiscal year.

Read More

Source: capitalethiopia
@Ethiopianbusinessdaily


የዋን ማይክሮ ፋይናንስ አስቀማጮች በኢትዮጵያ የተቀማጭ ገንዘብ መድን ፈንድ ካሳ ሊከፈላቸው ነው።

ዋን ማይክሮ ፋይናንስ ስራ እንድያቆም መደረጉን ተከትሎ በቅርቡ የተቋቋመው የአስቀማጭ መድን ተቋም ካሳ ለመክፈል እየተንቀሳቀሰ መሆኑን ነው ያስታወቀው።

ብሄራዊ ባንክ በቅርቡ የዋን ማይክሮ ፋይናንስ አስተዳደርን መረከቡን በይፈ ማሳወቁ ይታወሳል።

Source: capitalethiopia
@Ethiopianbusinessdaily


በኬንያ ከዛሬ ጀምሮ ለ1 ወር የሚቆይ የነዳጅ ዋጋ ቅናሽ ተደርጓል

የኬንያ ኢነርጂ እና ፔትሮሊየም ቁጥጥር ባለስልጣን (EPRA) ትናንት እንዳስታወቀው
የቤንዚን ዋጋ በሊትር የ1.95 የኬንያ ሽልንግ፣
የናፍጣ ዋጋ በሊትር የ2.20 የኬንያ ሽልንግ እና
የኬሮሲን ዋጋ በሊትር የ2.40 የኬንያ ሽልንግ የዋጋ ቅናሽ ተደርጎባቸዋል ብሏል።

ባለስልጣኑ ነዳጅ ከውጪ የሚገባበት ዋጋ በየካቲት እና መጋቢት ወር መቀነሱን የገለፀ ሲሆን:
ቤንዚን የ4.89%፣
ናፍጣ የ6.45% እና
ኬሮሲን የ6.53% የዋጋ ቅናሽ ማድረጋቸውን ገልጿል።
ቤንዚን በሊትር 174.63 ሽልንግ (178.97 ብር)፣
ናፍጣ በሊትር 164.86 ሽልንግ (168.96 ብር) እንደዚሁም
ኬሮሲን በሊትር 148.99 ሽልንግ (152.70 ብር) በሆነ ዋጋ በናይሮቢ እንደሚሸጡም ተገልጿል።

ኬንያ በነዳጅ ምርት ላይ የ16% የተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT) የምትጥል ሲሆን ከላይ የተገለጸው ዋጋም ይህንን አካቶ እንደሆነ ተገልጿል።

Source: ethiomereja
@Ethiopianbusinessdaily


The East African Securities Exchanges Association (EASEA) has launched a new tool called the EAE 20 Share Index to help track the performance of top companies listed on stock markets in East Africa.

Read More

Source: stockmarketet
@Ethiopianbusinessdaily


የዕዳ ሽግሽግ ባይኖር ኖሮ ኢትዮጵያ በዚህ ዓመት 2.8 ቢሊዮን ዶላር ዕዳ ትከፍል ነበር ተባለ

የኢትዮጵያ መንግስት ለ2017 በጀት ዓመት የነበረውን ከፍተኛ የዕዳ ጫና በግልጽ አስቀምጧል። የፕላን እና ልማት ሚኒስትሯ ፍፁም አሰፋ እንደተናገሩት፣ ምቹ የዕዳ ማስተካከያ (ሽግሽግ) ባይኖር ኖሮ ሀገሪቱ በዚህ ዓመት ብቻ 2.8 ቢሊዮን ዶላር የሚገመት ከፍተኛ ዕዳ መክፈል በግድ ይላት ነበር።

ይሁን እንጂ መንግስት በ G20 የጋራ ማዕቀፍ ውስጥ ከአበዳሪ አገራት ኮሚቴዎች ጋር ባደረገው ውጤታማ ድርድር 1.9 ቢሊዮን ዶላር ብቻ ለመክፈል ተችሏል። ይህም የዕዳ ሽግሽጉ በግምት 1 ቢሊዮን ዶላር የሚሆን እፎይታ እንዳስገኘላቸው ሚኒስትሯ አመልክተዋል።

በተጨማሪም በ2016 በጀት ዓመት መገባደጃ ላይ የሀገሪቱ አጠቃላይ የውጭ ዕዳ ከሀገር ውስጥ አጠቃላይ ምርት (GDP) ጋር ሲነፃፀር 13.7 በመቶ እንደነበር ፍፁም አሰፋ ( ዶ/ር)  አብራርተዋል።

በአጠቃላይ የኢትዮጵያ መንግስት ከአበዳሪ ኮሚቴዎች ጋር ባካሄደው ገንቢ ውይይት በመርህ ደረጃ 3.5 ቢሊዮን ዶላር የሚሆን የዕዳ እፎይታ ስምምነት ላይ ደርሷል።

ይህ ስምምነት እንደተገለፀው በ2017 የ 1.5 ቢሊዮን ዶላር፣ በ2018 የ 400 ሚሊዮን ዶላር፣ በ2019 የ 500 ሚሊዮን ዶላር እንዲሁም በ2020 የ 1.5 ቢሊዮን ዶላር የዕዳ ሽግሽግን ያካተተ ነው።

Read More

Source: capitalethiopia
@Ethiopianbusinessdaily

20 ta oxirgi post ko‘rsatilgan.