#ቅሬታ
የዘንድሮው የአጠቃላይ Comprehensive Nursing እና pediatrics and child health nursing የመውጫ ፈተና ጋር በተያያዘ በርካታ ቅሬታዎች ደርሰውናል።
ተፈታኞቹ እንዳሉት ከሆነ ፈተናው ከሌላ ጊዜው በተለየ መልኩ Blue Print መሠረት ያላደረገ እና ከ Major Course እንዲሁም ከሙያችን ጋር ተያይዞ የወጣው ጥያቄ በቁጥር ቢታይ ከ 10-15 percent አይበልጥም ሲሉ ቅሬታቸውን ገልፀዋል።
ተፈታኞቹ ፈተናው በድጋሚ ተገምግሞ አፋጣኝ መፍትሄ ይሰጣቸው ዘንድ ጠይቀዋል‼️
📄
@Exitnewss
የዘንድሮው የአጠቃላይ Comprehensive Nursing እና pediatrics and child health nursing የመውጫ ፈተና ጋር በተያያዘ በርካታ ቅሬታዎች ደርሰውናል።
ተፈታኞቹ እንዳሉት ከሆነ ፈተናው ከሌላ ጊዜው በተለየ መልኩ Blue Print መሠረት ያላደረገ እና ከ Major Course እንዲሁም ከሙያችን ጋር ተያይዞ የወጣው ጥያቄ በቁጥር ቢታይ ከ 10-15 percent አይበልጥም ሲሉ ቅሬታቸውን ገልፀዋል።
ተፈታኞቹ ፈተናው በድጋሚ ተገምግሞ አፋጣኝ መፍትሄ ይሰጣቸው ዘንድ ጠይቀዋል‼️
📄
@Exitnewss