Save Oromia 💪 dan repost
አፍሪካ በኢብራሂም ትራውሬ በኩል አንድነት ለመፍጠር እየተነቃነቀ ሲሆን የጎጃም ፋኖ በሲስተም ጎንደሮችን በማጥፋት ተጠምዷል ይሄ ከሰኔ 15 የቀጠለ ሁለተኛው ጎንደርን ያለ ሰፈር መሪ ጭምር የማስቀረት እንቅስቃሴ አካል ነው።
ከዚህ ቀደም አባትየውን አቶ ውባንተ አባተን የውሻ ሞት እንዲሞት ሲያደርጉት ዛሬ ደግሞ ልጅየው ተመስገን ውባንተን እንዳልነበረ አድርገው ደግመውታል። Rip
ከዚህ ቀደም አባትየውን አቶ ውባንተ አባተን የውሻ ሞት እንዲሞት ሲያደርጉት ዛሬ ደግሞ ልጅየው ተመስገን ውባንተን እንዳልነበረ አድርገው ደግመውታል። Rip