↪️ አንገብጋቢ መልእክት ሶሻል ሚዲያ ለሚጠቀሙ ወንድም እና እህቶች!
በተለያዩ የሶሻል ሚዲያዎችን በዚክር ቃላቶች እራስን ስለመሰየም (የሳዑዲ ቋሚ የፈትዋ ኮሚቴ) ለጅነቱ ዳኢመህ የሰጠው መልስ እንደሚከተለው ነው፦
"ይህን ስም መቀየር አንተ ላይ ግዴታ ነው። ምክንያቱም ያንተ ማንነት "سبحان الله" አይደለም። "سبحان الله"ማ ቢሆን ከተደነገጉ የሸርአዊ ዚክሮች ነው የሚቆጠረው።"
ምንጭ፦ አል’ፈታዋ 11/ 477
ስለዚህ ብዙዎቻችን እንደዚህ አይነት ስሞችን እንጠቀማለን (መቀየር አለብን አይፈቀደም)።
ለምሳሌ፦
الحمد الله، سبحان الله، الله أكبر، لا إله إلا الله.
ይህን ማስተካከል አለበን። የአላህን ዚክር ለስም መጠቀም የለብንም።
t.me/abuzekeryamuhamed
t.me/abuzekeryamuhamed
በተለያዩ የሶሻል ሚዲያዎችን በዚክር ቃላቶች እራስን ስለመሰየም (የሳዑዲ ቋሚ የፈትዋ ኮሚቴ) ለጅነቱ ዳኢመህ የሰጠው መልስ እንደሚከተለው ነው፦
"ይህን ስም መቀየር አንተ ላይ ግዴታ ነው። ምክንያቱም ያንተ ማንነት "سبحان الله" አይደለም። "سبحان الله"ማ ቢሆን ከተደነገጉ የሸርአዊ ዚክሮች ነው የሚቆጠረው።"
ምንጭ፦ አል’ፈታዋ 11/ 477
ስለዚህ ብዙዎቻችን እንደዚህ አይነት ስሞችን እንጠቀማለን (መቀየር አለብን አይፈቀደም)።
ለምሳሌ፦
الحمد الله، سبحان الله، الله أكبر، لا إله إلا الله.
ይህን ማስተካከል አለበን። የአላህን ዚክር ለስም መጠቀም የለብንም።
t.me/abuzekeryamuhamed
t.me/abuzekeryamuhamed