✅ሰበር ዜና ሰበር ዜና
السَّلاَمُ عَلَيْكُمْ وَرَحْمَةُ اللّٰه وَبَرَكَاتُهُ
ታላቅ የሙሐደራ ድግስ በቀቤና ልዩ ወረዳ በጀብዱ ቀበሌ እና በእጉማ መንደር ተሰናድቶ ይጠብቃችኃል
🔴 መቼ ነው ካለቹን በአላህ ፍቃድ የፊታችን ሐሙስና ጁምዓ ማለትም ከቀን 13/06/2017 ጀምሩ ለሁለት ቀን ተከታታይ የሚቆይ ሲሆን
✅ የሙሀደራው ብርቅዬ ተጋባዥ እንግዶቻችን
🔷 ብርቅዬና ተናፋቂ ከሆኑ መሻይኾች ውስጥ
🎙
አሸይኽ ዐብዱልሐሚድ ያሲን (ከለተሞ)
🎙አሸይኽ ሙባረክ አልወለቅጢ (ከቀቤና)
ከኡስታዞች
🎙ኡስታዝ ባህሩ ተካ (ከአዲስ አበባ)
🎙ኡስታዝ ሸምሱ ጉልታ ( ከአዲስ አበባ)
🎙ኡስታዝ አብዱልቃድር (ከአዳማ)
🎙ኡስታዝ አብዱልቃድር (ከድንድላ)
እናም በአላህ ፍቃድ ሌሎችም ኡስታዞች ይኖራሉ ኢንሻአላህ
ስለዚህ አይደለም መቅረት ማርፈድ ያስቆጫል
ከተማ ያላቹህ ወንድም እና እህቶች ቤተሰቦቻችንን በስልክ በመቀስቀስ ጨለማ ከሆነው ሸርክ ወጥተው ብርሀናማ ወደ ሆነው ተወሂድ እንዲገቡ የበኩላቹን አስተዋጾ እንድታረጉ ባአላህ ስም እንጠይቃቸዋለን
እናም ባ4ቱም አቅጣጫ የምትገኙ ቤተሰቦቻችን ለዚ በጣም አጓጊና ተናፋቂ ለሆነው ሙሀደራ ስንጋብዛቹ በታላቅ ደስታ ነው
አላህ እኛንም እናተንም ቀጥ ወዳለው መንገድ ከሚያመላክቱ ባሮቹ ያድርገን