ለተቋማችን ተገልጋዮች በሙሉ
አዲስ ፖስፖርት አመልክታችሁ አሻራና ፎቶ ለመስጠት በፈተና እና በተለያዩ ምክንያቶች በስራ ሰዓት መገኘት ያልቻላችሁ ደንበኞቻችን የቀጠሮ ቀናችሁ እንዳያልፍባችሁ ከ11፡30 ሰዓት በኋላ እየሰራን ስለሆነ በቀጠሮ ቀናችሁ ብቻ መጥታችሁ አገልግሎት ማግኘት የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት
--
Telegram: https://t.me/Icsofficialservice
Facebook: https://www.facebook.com/ethiservice
አዲስ ፖስፖርት አመልክታችሁ አሻራና ፎቶ ለመስጠት በፈተና እና በተለያዩ ምክንያቶች በስራ ሰዓት መገኘት ያልቻላችሁ ደንበኞቻችን የቀጠሮ ቀናችሁ እንዳያልፍባችሁ ከ11፡30 ሰዓት በኋላ እየሰራን ስለሆነ በቀጠሮ ቀናችሁ ብቻ መጥታችሁ አገልግሎት ማግኘት የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት
--
Telegram: https://t.me/Icsofficialservice
Facebook: https://www.facebook.com/ethiservice