⚡️⚡️⚡️ #የሶፍያ_ረዐ_ሶብር⚡️⚡️⚡️
✍ አሚር ሰይድ
የኡሁድ ጦርነት እንዳበቃ ሶፊያ (ረ.ዐ) በዚያ ውጊያ ሰማእት የሆኑትንና አካላቸውም እጅግ ዘግናኝ በሆነ አኳኋን የተቆራረጠውን የወንድሟን ሀምዛ አስክሬን ለማግኘት ጓጉታለች፡፡ ይህን እያሰበችም ሰማዕታቱ የወደቁባቸውን ቦታዎች ለማሰስ ፊቷን መለሰች። በዚያው ሰዓት ልጇ ዙቤይር (ረ.ዐ) አገኛትና እንዲህ አላት፡-
......የአላህ መልዕክተኛ ﷺ ወደ ኋላ እንድትመለሺ አዘዋል፡፡”አላት
"ለምን? እንደዚያ ከሆነ ወንድሜን ላየው አልችልም ማለት ነው? አለች። ቀጠል አድርጋም:- "እርግጥ ነው ሰውነቱን በምን ዓይነት አሰቃቂ ሁኔታ እንደሚቦጫጭቁት አውቃለሁ፡፡ ይህን የመሰለ መከራ የወደቀበትም ለአላህ ብሎ ነው፡፡ ይህን ከማሰብና ከመፅናናት ውጭ ሀዘናችንን ልንረሳበት የሚያስችለን ሌላ መንገድ የለም፡፡ አላህ ከሻ እኔም ሀዘኔን ዋጥ በማድረግ ምንዳየን ከእርሱወ እጠብቃለሁ" አለች፡፡
ዙበይር (ረ.ዐ) ወደ አላህ መልዕክተኛ ﷺ ከተመለሰ በኋላ እናቱ ያለችበትን ሁኔታ፣ የተናገረቻቸውንም ነገሮች ዘርዝሮ አስረዳቸው፡፡ ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ እንዲህ አሉ፡-
“እንደዚያ ከሆነ ተዋት፣ ትሄድና የወንድሟን አስክሬን ትመልከት::
ሶፊያ (ረ.ዐ) ከዚያ በኋላ በጀግንነት ተሰውተው የወደቁትን ወንድሟን አካል እያየችና የሰማዕታት ሁሉ አለቃ በመሆናቸው እየተፅናናች ከልቧ ዱዓ አደረገችላቸው.....
ሶብሩም ጀግንነቱም ወኔም ያኔ የነበሩ ሱሀቦች ምን ያህል ተራራ የሆነ ኢማን ቢኖራቸዉ ነዉ??
join👇👇👇
t.me/IslamisUniverstiy_public_group
t.me/IslamisUniverstiy_public_group
✍ አሚር ሰይድ
የኡሁድ ጦርነት እንዳበቃ ሶፊያ (ረ.ዐ) በዚያ ውጊያ ሰማእት የሆኑትንና አካላቸውም እጅግ ዘግናኝ በሆነ አኳኋን የተቆራረጠውን የወንድሟን ሀምዛ አስክሬን ለማግኘት ጓጉታለች፡፡ ይህን እያሰበችም ሰማዕታቱ የወደቁባቸውን ቦታዎች ለማሰስ ፊቷን መለሰች። በዚያው ሰዓት ልጇ ዙቤይር (ረ.ዐ) አገኛትና እንዲህ አላት፡-
......የአላህ መልዕክተኛ ﷺ ወደ ኋላ እንድትመለሺ አዘዋል፡፡”አላት
"ለምን? እንደዚያ ከሆነ ወንድሜን ላየው አልችልም ማለት ነው? አለች። ቀጠል አድርጋም:- "እርግጥ ነው ሰውነቱን በምን ዓይነት አሰቃቂ ሁኔታ እንደሚቦጫጭቁት አውቃለሁ፡፡ ይህን የመሰለ መከራ የወደቀበትም ለአላህ ብሎ ነው፡፡ ይህን ከማሰብና ከመፅናናት ውጭ ሀዘናችንን ልንረሳበት የሚያስችለን ሌላ መንገድ የለም፡፡ አላህ ከሻ እኔም ሀዘኔን ዋጥ በማድረግ ምንዳየን ከእርሱወ እጠብቃለሁ" አለች፡፡
ዙበይር (ረ.ዐ) ወደ አላህ መልዕክተኛ ﷺ ከተመለሰ በኋላ እናቱ ያለችበትን ሁኔታ፣ የተናገረቻቸውንም ነገሮች ዘርዝሮ አስረዳቸው፡፡ ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ እንዲህ አሉ፡-
“እንደዚያ ከሆነ ተዋት፣ ትሄድና የወንድሟን አስክሬን ትመልከት::
ሶፊያ (ረ.ዐ) ከዚያ በኋላ በጀግንነት ተሰውተው የወደቁትን ወንድሟን አካል እያየችና የሰማዕታት ሁሉ አለቃ በመሆናቸው እየተፅናናች ከልቧ ዱዓ አደረገችላቸው.....
ሶብሩም ጀግንነቱም ወኔም ያኔ የነበሩ ሱሀቦች ምን ያህል ተራራ የሆነ ኢማን ቢኖራቸዉ ነዉ??
join👇👇👇
t.me/IslamisUniverstiy_public_group
t.me/IslamisUniverstiy_public_group