🔥#የአደረጃጀት_ዜና‼️
የአማራ ፋኖ በወሎ (ቤተ አማራ) ልጅ እያሱ ኮር የጁ ክፍለጦር ተመስርቷል።
የክፍለ ጦሩ ሙሉ መግለጫ
ቀን 26/6/2017 ዓ/ም
በአማራ ህዝብ ላይ የከፈተዉን የዘር ማጥፋት ዘመቻ ለመቀልበስ የህልዉና ትግል ዉስጥ የገባዉ የአማራ ፋኖ ከጊዜ ወደ ጊዜ ወታደራዊ እና ፖለቲካ አደረጃጀቶችን በብቃትና በጥራት እያሻሻለ አሁን ካለበት ደረጃ መድረስ ችሏል።
በዚህም መሰረት ዛሬ የካቲት 26/2017ዓ/ም በይፉ የተመሰረተዉ የጁ ክፍለ ጦር በስሩ የተለያዩ አደረጃጀት መሪዎችን ሰራዊቱ መርጧል።
በዚህም መሰረት
1. አርበኛ አምሳ አለቃ ሞላ አባተ የክ/ጦሩ ዋና አዛዥ
2. አርበኛ ቢኒያም ሰኢድ የክ/ ጦሩ ምክትል አዛዥ
3. አርበኛ ተገኘ ስጦት የክፍለ ጦሩ ዘመቻ መሪ
4. መምህር አማረ ተገኘ የክ/ጦሩ አስተዳደርና ፖለቲካ ዘርፍ ኃላፊ
5. አርበኛ ሀሰን ሙሄ ህዝብ ግንኙነትና ኦዲተር ኃላፊ
6. አርበኛ ተስፋየ አለባቸዉ የፋይናንስ ኃላፊ
7. አርበኛ ግዛዉ ሰለሞን ሎጅስቲክ ሀላፊ
8. አርበኛ ዮናስ አሉላ የክፍለ ጦሩ ፐርሶኔል ኃላፊ ሆነዉ ተመርጠዋል።
ከላይ በተዘረዘሩት አደረጃጀቶች መሰረት ህዝባችንን ከጥቁር ጣሊያን የአፓርታይድ ማነቆ ስርዓት ለማዉጣት በሚደረገዉ የህልዉና ትግል በፅናት ለመስራት ቃል እየገባን በዚህ ትግል የሚመለከታችሁ ሁሉ በምትችሉት ከጎናችን እንድትቆሙ ጥሪያችንን እናስተላልፋለን።
ድል ለፋኖ!!!
ድል ለአማራ ህዝብ!!!
©የአማራ ፋኖ በወሎ (ቤተ-አማራ)
#ላንጨርስ_አልጀመርንም‼️
#ምረር_አማራ💪
#ድል_ለአማራ_ፋኖ💪
#ድል_ለአማራ_ህዝብ💪
26/06/2017 ዓ.ም
@NISIREamhra
የአማራ ፋኖ በወሎ (ቤተ አማራ) ልጅ እያሱ ኮር የጁ ክፍለጦር ተመስርቷል።
የክፍለ ጦሩ ሙሉ መግለጫ
ቀን 26/6/2017 ዓ/ም
በአማራ ህዝብ ላይ የከፈተዉን የዘር ማጥፋት ዘመቻ ለመቀልበስ የህልዉና ትግል ዉስጥ የገባዉ የአማራ ፋኖ ከጊዜ ወደ ጊዜ ወታደራዊ እና ፖለቲካ አደረጃጀቶችን በብቃትና በጥራት እያሻሻለ አሁን ካለበት ደረጃ መድረስ ችሏል።
በዚህም መሰረት ዛሬ የካቲት 26/2017ዓ/ም በይፉ የተመሰረተዉ የጁ ክፍለ ጦር በስሩ የተለያዩ አደረጃጀት መሪዎችን ሰራዊቱ መርጧል።
በዚህም መሰረት
1. አርበኛ አምሳ አለቃ ሞላ አባተ የክ/ጦሩ ዋና አዛዥ
2. አርበኛ ቢኒያም ሰኢድ የክ/ ጦሩ ምክትል አዛዥ
3. አርበኛ ተገኘ ስጦት የክፍለ ጦሩ ዘመቻ መሪ
4. መምህር አማረ ተገኘ የክ/ጦሩ አስተዳደርና ፖለቲካ ዘርፍ ኃላፊ
5. አርበኛ ሀሰን ሙሄ ህዝብ ግንኙነትና ኦዲተር ኃላፊ
6. አርበኛ ተስፋየ አለባቸዉ የፋይናንስ ኃላፊ
7. አርበኛ ግዛዉ ሰለሞን ሎጅስቲክ ሀላፊ
8. አርበኛ ዮናስ አሉላ የክፍለ ጦሩ ፐርሶኔል ኃላፊ ሆነዉ ተመርጠዋል።
ከላይ በተዘረዘሩት አደረጃጀቶች መሰረት ህዝባችንን ከጥቁር ጣሊያን የአፓርታይድ ማነቆ ስርዓት ለማዉጣት በሚደረገዉ የህልዉና ትግል በፅናት ለመስራት ቃል እየገባን በዚህ ትግል የሚመለከታችሁ ሁሉ በምትችሉት ከጎናችን እንድትቆሙ ጥሪያችንን እናስተላልፋለን።
ድል ለፋኖ!!!
ድል ለአማራ ህዝብ!!!
©የአማራ ፋኖ በወሎ (ቤተ-አማራ)
#ላንጨርስ_አልጀመርንም‼️
#ምረር_አማራ💪
#ድል_ለአማራ_ፋኖ💪
#ድል_ለአማራ_ህዝብ💪
26/06/2017 ዓ.ም
@NISIREamhra