• አትገቡም… አትወጡም…!
"…ዛሬ የካቲት 23/2017 ዓም የወሄጴኑ የኦሮሙማው አገዛዝ መሃል ፒያሳ በሚገኘው በገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያን ሠራዊቱን ልኮ በደቡብ በር በምኒልክ አደባባይ በኩል የቤተ ክርስቲያኑን በር በዚህ መልኩ በውስጥም፣ በውጪም ጥርቅም አድርጎ ዘግቶ ውሏል። 😂
"…ወደ ገነተ ጽጌ ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያን ለማስቀደስ ለመግባት ከሰሜን ሆቴል፣ ከአፍንጮ በር፣ ከሀብተ ጊዮርጊስ ድልድይ፣ ከቸርቸር ማለፍ አይቻልም ነበር አሉኝ። ፍተሻው ለጉድ ነበር፣ ነጠላ ያልለበሰ ሰውም ማለፍ አይችልም ነበር አሉኝ።
"…የሀገረ ስብከቱ ሊቀጳጳስ ብፁዕ አቡነ ሄኖክ ኦሮሞ ናቸው ያውም የወለጋ ኦሮሞ፣ ዋና ሥራ አስኪያጁ የማነ ዘመንፈስ ትግሬ ነው። ዓድዋ ደግሞ… 😂😂 ኧረ ላሽ…
"…ቤተ ክህነቱ ዝም፣ ጭጭ፣ ነገ ቅዳሴ መግባት አትችሉም ቢላቸውም የሚተነፍሱም አይመስልም። አይ ኦሮሞ አለ አቢይ…!
"…በኮሪደር ልማት ሰበብ ያጸዱትና እንጨቆረር የከተቱት ምእመን አይመጣም፣ ቤተ ክርስቲያንን ያለ ምእመናን አስቀርተናል ብለው ቢያስቡም ሰዉ ከእንጨቆረርም ቢሆን በገፍ መምጣቱን አልተወም። ይሄም ለወሄጴኑ የእግር እሳት ነው።
"…በደብረ ዘይት የቅድስት ሥላሴን ካቴድራል አፍርሰው የሕዝቡን ሙቀት ለክተዋል። ዝም ጭጭ ነው ያለው ሕዝቡ፣ አሁን ተክለሃይማኖት መርካቶ፣ በዓታ፣ ግቢ ገብርኤል፣ አራዳ ጊዮርጊስ፣ ቅድስተ ማርያም፣ ቅዱስ እስጢፋኖስን በቀጣይ ቢያፈርሱት እንኳ ቅዱስ ሲኖዶሱ አይተነፍስም።
• እየመዘገባችሁ… ይብላኝ ነገ አኬሩ የተገለበጠ ጊዜ…
"…ዛሬ የካቲት 23/2017 ዓም የወሄጴኑ የኦሮሙማው አገዛዝ መሃል ፒያሳ በሚገኘው በገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያን ሠራዊቱን ልኮ በደቡብ በር በምኒልክ አደባባይ በኩል የቤተ ክርስቲያኑን በር በዚህ መልኩ በውስጥም፣ በውጪም ጥርቅም አድርጎ ዘግቶ ውሏል። 😂
"…ወደ ገነተ ጽጌ ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያን ለማስቀደስ ለመግባት ከሰሜን ሆቴል፣ ከአፍንጮ በር፣ ከሀብተ ጊዮርጊስ ድልድይ፣ ከቸርቸር ማለፍ አይቻልም ነበር አሉኝ። ፍተሻው ለጉድ ነበር፣ ነጠላ ያልለበሰ ሰውም ማለፍ አይችልም ነበር አሉኝ።
"…የሀገረ ስብከቱ ሊቀጳጳስ ብፁዕ አቡነ ሄኖክ ኦሮሞ ናቸው ያውም የወለጋ ኦሮሞ፣ ዋና ሥራ አስኪያጁ የማነ ዘመንፈስ ትግሬ ነው። ዓድዋ ደግሞ… 😂😂 ኧረ ላሽ…
"…ቤተ ክህነቱ ዝም፣ ጭጭ፣ ነገ ቅዳሴ መግባት አትችሉም ቢላቸውም የሚተነፍሱም አይመስልም። አይ ኦሮሞ አለ አቢይ…!
"…በኮሪደር ልማት ሰበብ ያጸዱትና እንጨቆረር የከተቱት ምእመን አይመጣም፣ ቤተ ክርስቲያንን ያለ ምእመናን አስቀርተናል ብለው ቢያስቡም ሰዉ ከእንጨቆረርም ቢሆን በገፍ መምጣቱን አልተወም። ይሄም ለወሄጴኑ የእግር እሳት ነው።
"…በደብረ ዘይት የቅድስት ሥላሴን ካቴድራል አፍርሰው የሕዝቡን ሙቀት ለክተዋል። ዝም ጭጭ ነው ያለው ሕዝቡ፣ አሁን ተክለሃይማኖት መርካቶ፣ በዓታ፣ ግቢ ገብርኤል፣ አራዳ ጊዮርጊስ፣ ቅድስተ ማርያም፣ ቅዱስ እስጢፋኖስን በቀጣይ ቢያፈርሱት እንኳ ቅዱስ ሲኖዶሱ አይተነፍስም።
• እየመዘገባችሁ… ይብላኝ ነገ አኬሩ የተገለበጠ ጊዜ…