📌ዝክረ- ኤልያስ መልካ አምስተኛ ዓመት !
ተወዳጁ የሙዚቃ አቀናባሪ ኤልያስ መልካ ካረፈ ነገ አርብ መስከረም 24 2017 ዓ.ም አምስት ዓመት ይሞላዋል።
በኤልያስ መልካ አድናቂዎች ህብረት የተዘጋጁ እና የኤልያስ መልካን አምስተኛ ዓመት የሚዘክሩ መርሐግብሮች በቀጣይ ቀናት ይካሄዳሉ።
ከነዚህም የመታሰቢያ መርሐግብሮች ውስጥ ነገ ከጠዋቱ 3:30 ጀምሮ በጴጥሮስ ወጳውሎስ ቤተክርስቲያን በኤልያስ መልካ አድናቂዎች የአበባ ጉንጉን የማኖር ሥነሥርዓት ይከናወናል ።
መምጣት የሚፈልግ ሁሉ በቦታው መገኘት ይችላል ቦታው ዊንጌት አካባቢ ጴጥሮስ ወጳውሎስ ቤተክርስቲያን ነው ።
ለተጨማሪው: https://t.me/EventAddis1
ተወዳጁ የሙዚቃ አቀናባሪ ኤልያስ መልካ ካረፈ ነገ አርብ መስከረም 24 2017 ዓ.ም አምስት ዓመት ይሞላዋል።
በኤልያስ መልካ አድናቂዎች ህብረት የተዘጋጁ እና የኤልያስ መልካን አምስተኛ ዓመት የሚዘክሩ መርሐግብሮች በቀጣይ ቀናት ይካሄዳሉ።
ከነዚህም የመታሰቢያ መርሐግብሮች ውስጥ ነገ ከጠዋቱ 3:30 ጀምሮ በጴጥሮስ ወጳውሎስ ቤተክርስቲያን በኤልያስ መልካ አድናቂዎች የአበባ ጉንጉን የማኖር ሥነሥርዓት ይከናወናል ።
መምጣት የሚፈልግ ሁሉ በቦታው መገኘት ይችላል ቦታው ዊንጌት አካባቢ ጴጥሮስ ወጳውሎስ ቤተክርስቲያን ነው ።
ለተጨማሪው: https://t.me/EventAddis1