በአሁኑ ጊዜ እጅግ ውድ በሆኑ ዕብነ በረዶች አብያተ ክርስቲያናትን የሚያንጹ ብዙ ወገኖች አሉ። ግድግዳውን እያንዳንዱ ምሰሶ በውድ ዕቃዎች ያጌጠ ነው። የወርቅ ቅብም ይቀባል። መሰዊያው በከበረ ድንጋይ ይለበጣል። በዚህ ቅዱስ መቅደስ የሚጠቀመው ሰው ግን ትኩረት አልተሰጠውም። ነገር ግን እውነተኛ የሆነው የክርስቶስ አገልጋይ ገብቶ ተገቢውን መንፈሳዊ አገልግሎት እንዲሰጥበት የሚያደርጉ እጅግ ጥቂቶች ናቸው።
#ቅዱስ_ዮሐንስ_አፈወርቅ
#ቅዱስ_ዮሐንስ_አፈወርቅ