✝️ መጽሐፈ ኢዮብ ክፍል 7 ✝️
✝️ምዕራፍ ፴፩፡-
-ኢዮብ እግዚአብሔር ቅንነቴን ያውቃል ማለቱ
✝️ምዕራፍ ፴፪፡-
-ኢዮብ በሦስቱ ወዳጆቹ ፊት ራሱን ጻድቅ አድርጎ ነበርና ሦስቱ ወዳጆቹ ከመናገር ዝም እንዳሉ
-ከአውስጢድ ሀገር የቡዛዊው የባርክኤል ልጅ ኤሊዩስ ኢዮብንም ሦስቱን የኢዮብ ወዳጆችንም እንደተቆጣ
✝️ምዕራፍ ፴፫፡-
-ኤሊዩስ የእግዚአብሔር መንፈስ ፈጠረኝ ሁሉንም የሚችል የአምላክ እስትንፋስ ያስተምረኛል እንዳለ
✝️ምዕራፍ ፴፬፡-
-ጆሮ ቃልን ጉረሮ ምግብን እንደሚለይ መገለጹ
-በመከከላችን ምን እንደሚሻል እንወቅ መባሉ
-እግዚአብሔር ሁሉን እንደሚያይ መነገሩ
✝️ምዕራፍ ፴፭፡-
-ኢዮብ ራሱን በማጽደቁ ኤልዩስ እንደተቃወመው
✝️✝️✝️የዕለቱ ጥያቄዎች✝️✝️✝️
፩. ኢዮብንና ሦስቱን የኢዮብ ወዳጆች የተቆጣቸው የቡዛዊው የባርክኤል ልጅ ማን ነው?
ሀ. በልዳዶስ
ለ. ኤሊዩስ
ሐ. ኤልፋዝ
መ. ሶፋር
፪. ከሚከተሉት ውስጥ የእግዚአብሔር መንፈስ ፈጠረኝ የሚለው ቃል የሚገኝ የት ነው?
ሀ. ኢዮ.32፣9
ለ. ኢዮ.33፣4
ሐ. ኢዮ.34፣3
መ. ኢዮ.31፣39
፫. ከሚከተሉት ውስጥ ትክክል ያልሆነው የቱ ነው?
ሀ. እግዚአብሔር ሁሉን አያይም
ለ. እግዚአብሔር ሁሉን ያያል
ሐ. እግዚአብሔር አስተዋይ ነው
መ. ከእግዚአብሔር የሚሰወር የለም
https://youtu.be/Sjtsb5p7xNQ?si=1hnOCtvGM2Ncbxf0
✝️ምዕራፍ ፴፩፡-
-ኢዮብ እግዚአብሔር ቅንነቴን ያውቃል ማለቱ
✝️ምዕራፍ ፴፪፡-
-ኢዮብ በሦስቱ ወዳጆቹ ፊት ራሱን ጻድቅ አድርጎ ነበርና ሦስቱ ወዳጆቹ ከመናገር ዝም እንዳሉ
-ከአውስጢድ ሀገር የቡዛዊው የባርክኤል ልጅ ኤሊዩስ ኢዮብንም ሦስቱን የኢዮብ ወዳጆችንም እንደተቆጣ
✝️ምዕራፍ ፴፫፡-
-ኤሊዩስ የእግዚአብሔር መንፈስ ፈጠረኝ ሁሉንም የሚችል የአምላክ እስትንፋስ ያስተምረኛል እንዳለ
✝️ምዕራፍ ፴፬፡-
-ጆሮ ቃልን ጉረሮ ምግብን እንደሚለይ መገለጹ
-በመከከላችን ምን እንደሚሻል እንወቅ መባሉ
-እግዚአብሔር ሁሉን እንደሚያይ መነገሩ
✝️ምዕራፍ ፴፭፡-
-ኢዮብ ራሱን በማጽደቁ ኤልዩስ እንደተቃወመው
✝️✝️✝️የዕለቱ ጥያቄዎች✝️✝️✝️
፩. ኢዮብንና ሦስቱን የኢዮብ ወዳጆች የተቆጣቸው የቡዛዊው የባርክኤል ልጅ ማን ነው?
ሀ. በልዳዶስ
ለ. ኤሊዩስ
ሐ. ኤልፋዝ
መ. ሶፋር
፪. ከሚከተሉት ውስጥ የእግዚአብሔር መንፈስ ፈጠረኝ የሚለው ቃል የሚገኝ የት ነው?
ሀ. ኢዮ.32፣9
ለ. ኢዮ.33፣4
ሐ. ኢዮ.34፣3
መ. ኢዮ.31፣39
፫. ከሚከተሉት ውስጥ ትክክል ያልሆነው የቱ ነው?
ሀ. እግዚአብሔር ሁሉን አያይም
ለ. እግዚአብሔር ሁሉን ያያል
ሐ. እግዚአብሔር አስተዋይ ነው
መ. ከእግዚአብሔር የሚሰወር የለም
https://youtu.be/Sjtsb5p7xNQ?si=1hnOCtvGM2Ncbxf0