የትምህርት ጥራትና ፍትሃዊነቱን ለማረጋገጥ የሚካሄዱ ስራዎች የሁሉንም የልማት አጋሮችና ባለድርሻዎች የጋራ ተሳትፎና ርብርብ እንደሚጠይቁ ተጠቆመ፤
የሂዩማን ካፒታል (Human Capital) ፕሮጀክት መክፈቻና ማስተዋወቂያ መርሃ ግብር በመካሄድ ላይ ይገኛል።
------------------------------------------------------
(የካቲት 27/2017 ዓ.ም) በትምህርት ሚኒስትር የአጠቃላይ ትምህርት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክብርት ወ/ሮ አየለች እሸቴ መርሃ ግብሩን ሲከፍቱ እንደገለጹት የትምህርት ጥራትና ፍትሃዊነቱን ለማረጋገጥ የሁሉንም የልማት አጋሮችና ባለድርሻዎች ቅንጅት ፣ ተሳትፎና ርብርብ ይጠይቃል ብለዋል፡፡
ባለፉት ዓመታት ትምህርትን ለማዳረስ በተሰሩ ስራዎች የተሻለ አፈፃፀም ቢኖርም የትምህርት ጥራትን ከማረጋገጥ አኳያ አሁንም ሰፊ ክፍተት መኖሩን ክብርት ሚኒስትር ዴኤታዋ ተናግረዋል።፡
በትምህርት ለትውልድ መርሃ ግብር የትምህርት ቤቶችን ደረጃ በማሳደግ፣ የመምህራንና የትምህርት አመራሮች ልማትና ሌሎችም አበረታች ስራዎች መከናወናቸውን ጠቁመው የተጀመሩ የሪፎርም ስራዎችን ስፋትና ጥልቀት ማሳደግ እንደሚገባም ገልጸዋል። ሙሉ መረጃውን ለማግኘት ይህንን ሊንክ ይጫኑ፤ https://www.facebook.com/share/p/12FfRxCiTBt/
የሂዩማን ካፒታል (Human Capital) ፕሮጀክት መክፈቻና ማስተዋወቂያ መርሃ ግብር በመካሄድ ላይ ይገኛል።
------------------------------------------------------
(የካቲት 27/2017 ዓ.ም) በትምህርት ሚኒስትር የአጠቃላይ ትምህርት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክብርት ወ/ሮ አየለች እሸቴ መርሃ ግብሩን ሲከፍቱ እንደገለጹት የትምህርት ጥራትና ፍትሃዊነቱን ለማረጋገጥ የሁሉንም የልማት አጋሮችና ባለድርሻዎች ቅንጅት ፣ ተሳትፎና ርብርብ ይጠይቃል ብለዋል፡፡
ባለፉት ዓመታት ትምህርትን ለማዳረስ በተሰሩ ስራዎች የተሻለ አፈፃፀም ቢኖርም የትምህርት ጥራትን ከማረጋገጥ አኳያ አሁንም ሰፊ ክፍተት መኖሩን ክብርት ሚኒስትር ዴኤታዋ ተናግረዋል።፡
በትምህርት ለትውልድ መርሃ ግብር የትምህርት ቤቶችን ደረጃ በማሳደግ፣ የመምህራንና የትምህርት አመራሮች ልማትና ሌሎችም አበረታች ስራዎች መከናወናቸውን ጠቁመው የተጀመሩ የሪፎርም ስራዎችን ስፋትና ጥልቀት ማሳደግ እንደሚገባም ገልጸዋል። ሙሉ መረጃውን ለማግኘት ይህንን ሊንክ ይጫኑ፤ https://www.facebook.com/share/p/12FfRxCiTBt/