❗ ሒልተን በአዳማ እና ድሬዳዋ ደብል ትሪ ሆቴሎችን ለመክፈት ከብራይተን ሆቴሎች ጋር ስምምነት ተፈራረመ። ❗
ሂልተን ከብራይተን ሆቴሎች እና ቢዝነስ ኃ.የተ.የግ.ማ. በአዳማ እና በድሬዳዋ ከተማ "የመጀመሪያዎቹ አለም አቀፍ ብራንድ ያላቸው ሆቴሎች" በማለት የገለፀውን ሁለት DoubleTree በሂልተን ሆቴሎች ለመክፈት ነው የተስማማው።
ሆቴሎቹ እ.ኤ.አ. በ 2028 ይከፈታሉ ተብሎ የሚጠበቀው የሂልተን ሰፊ የማስፋፊያ እቅድ አካል ሲሆን በአሁኑ ጊዜ ሒልተን አዲስ አበባ ጨምሮ DoubleTree by ሂልተን አዲስ አበባ ኤርፖርት ለመክፈት ማቀዱ ተሰምቷል።
ሂልተን ከብራይተን ሆቴሎች እና ቢዝነስ ኃ.የተ.የግ.ማ. በአዳማ እና በድሬዳዋ ከተማ "የመጀመሪያዎቹ አለም አቀፍ ብራንድ ያላቸው ሆቴሎች" በማለት የገለፀውን ሁለት DoubleTree በሂልተን ሆቴሎች ለመክፈት ነው የተስማማው።
ሆቴሎቹ እ.ኤ.አ. በ 2028 ይከፈታሉ ተብሎ የሚጠበቀው የሂልተን ሰፊ የማስፋፊያ እቅድ አካል ሲሆን በአሁኑ ጊዜ ሒልተን አዲስ አበባ ጨምሮ DoubleTree by ሂልተን አዲስ አበባ ኤርፖርት ለመክፈት ማቀዱ ተሰምቷል።