ኢትዮ ቤስት ዜና 🇪🇹🇪🇹🇪🇹


Kanal geosi va tili: Efiopiya, Amharcha


🇪🇹🇪🇹🇪🇹ስለ እናት ሀገራችን ኢትዮጵያ ቀን በቀን የሚወጡ ዜናዎችን እና እንዲሁም አለም አቀፍ መረጃዎችን ወደ እናንተ እናደርሳለን 🙏ሰላምና ፍቅር ለእናት ሀገራችን ይሁን❤
👉 ለማንኛውም አስተያየት እና ጥቆማ @Gebrel or @Wizbeki7 ያናግሩን።

Связанные каналы  |  Похожие каналы

Kanal geosi va tili
Efiopiya, Amharcha
Statistika
Postlar filtri


🚨🚨 Crypto መረጃዎች !

🤑በቀጣይ አሪፍ ሊስት የሚደረጉ ኤርድሮፖችን የምታገኙበትን ቻናል እንጠቁማችሁ  👇👇


ስሜ ኪያ ከድር እባላለሁ ታሪኬን በአጭሩ ላጋራችሁ ።
ቀበጥ እና የሀብታም ልጅ ነኝ በትምህቴ ደካማ ስለነበርኩ አባቴ አስተኚ ቀጥሮልኝ ነበረ ።

አስጠኚዬ በጣም ውብ ሸበላ ነበረ ።
የሆነ ቀን ቤት ማንም በሌለበት ሻወር ወስጄ ስወጣ አስተኚዬ ሳላስበው መጣ እኔም ደንግጬ ጨርቁን ለቀቁት ከዛ እሱ ወደ እኔ ሸሚዙን አውልቆ ጠጋ ሲል .....






➠AddisAbaba 🛬 DireDawa

➠በዛሬው ዕለት ከአዲስ አበባ ወደ ድሬዳዋ በመጓዝ ላይ የነበረ የኢትዮጵያ አየር መንገድ በረራ ቁጥር ET248 ድሬዳዋ አውሮፕላን ማረፍያ ለማረፍ በዝግጅት ላይ ሳለ በአውሮፕላኑ ውስጥ ጭስ መታየቱን አየር መንገዱ አሳውቋል።

➠አውሮፕላኑ በድሬዳዋ አውሮፕላን ማረፍያ በሰላም እንዳረፈም ገልጿል።

➠መንገደኞችን በተለመደው መልኩ ከአውሮፕላኑ ማውረድ መቻሉን ገልጾ አየር ጢሱ የተነሳበትን ምክንያት በማጣራት ላይ እንደሚገኝ ጠቁሟል።

➠ለተፈጠረው ክስተት መንገደኞቹን ይቅርታ ጠይቋል።

➠ከዚህ ቀደም ከወራት በፊት ከሀዋሳ ወደ አዲስ አበባ በመጓዝ ላይ የነበረ አውሮፕላን ውስጥ ጭስ መታየቱን ፤ ነገር ግን አውሮፕላኑ በአዲስ አበባ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፍያ በተመደበለት የመንገደኞች ማስተናገጃ በር ያለ ምንም እክል መቆሙ መንገዶኞቹም ከአውሮፕላን ላይ ደህንነታቸው እንደተጠበቀ መወርዳቸው መገለጹ የሚዘነጋ አይደለም።

➠በወቅቱም ጢሱ ከእሳት ወይም ከሌላ ነገር ጋር የተያያዘ ሳይሆን አዉሮፕላን ዉስጥ ያለዉ ዘይት ተቃጥሎ የተፈጠረ መሆኑን ይህም አልፎ አልፎ የሚያጋጥም ችግር እንደሆነ አስረድቶ ነበር።

➠ዛሬ ከአዲስ አበባ ወደ ድሬዳዋ በመጓዝ ላይ በነበረውና ድሬዳዋ አውሮፕላን ማረፍያ ለማረፍ በዝግጅት ላይ በነበረው አውሮፕላኑ ውስጥ የታየው ጭስ ምክንያት ምን እንደሆነ እያጣራ እንደሚገኝ የኢትዮጵያ አየር መንገድ አሳውቋል።


🗞 በ ONLINE ገንዘብ መስራት ይፈልጋሉ ?




ᑎᗩᕼ ᑭᖇOᗰOTIOᑎ dan repost
PARIPESA BANGER TIPS 💯

10K TO WIN 100K
Code: 8SDCJ
Not on Paripesa?

Register here👇🏾👇🏾

Universal Registration link: https://t.me/+dYVV4TzvfrcwNDM0

Promo code>>> SUCESS

Add you channel - @NAHCEO
300k BONUS✅
300% BONUS.


ᑎᗩᕼ ᑭᖇOᗰOTIOᑎ dan repost
I SWEAR THIS IS MY CORRECT SCORE SOURCE

PAY AFTER FOR 50 MEMBERS THAT WILL JOIN
RUSH NOW 👇


BEST ቪዲዮ dan repost
Video oldindan ko‘rish uchun mavjud emas
Telegram'da ko‘rish
ከ15 ደቂቃ ቦኃላ ይጠፋል


የ 200 ብር ካርድ የሚያስሸልም ጥያቄ!

ማየት ,መዳበስ እና መንካት የምንችለው የኮምፒውተር ክፍል የቱ ነው


ስልክ Hack መደረግ አስበው ያውቃሉ?
📎 Telegram
📎 gmail or any email
📎 sms
📎Location ወይም ስልኩ ያለበትን ቦታ ማወቅ
📎ሌሎችም. 

አካውንታችሁ Hack እንዳይደረግ ማስተካከል ያለባችሁ Setting ዎችን በነፃ እናሳያለን እንዲሁም Hack እንዴት እንደሚደረግ እናሳያለን ‼️

Join በማለት ይቀላቀሉን


🔐በ500 ብር 100,521 ብር እንደ ቀልድ በላው

💁‍♂ቤቲንግ ሁሌ እየተበሉ ተቸግረዋል አያስቡ እኛ ጋር በቀን 100% የተረጋገጡ ቲኬቶችን ከኛ ጋር ወስደው በቀን በቀን 100 እና ከዛ በላይ ሺህ ብር ይስሩ ለኛ ከበሉ ቦሃላ ለመሰጋገን ትንሽ ይከፍሉናል።

🙌ማየት ማመን ነው VIP ቻናላችንን አሁኑኑ ይቀላቀሉ

👉Link🤙 https://t.me/+7dpQPyTG0PthMDBk


Hope Promotion dan repost
𝐀𝐫𝐞 𝐘𝐨𝐮 𝐒𝐭𝐮𝐝𝐞𝐧𝐭?
𝐀𝐭𝐢 𝐁𝐚𝐫𝐚𝐭𝐚𝐚𝐝𝐡𝐚𝐚?

𝐅.𝐖: @Rafiqul_Islaam


በዚህ link ገብታችሁ connect በማረግ ፈጣን የነፃ ኢንተርኔት ፋይሎችን ማግኘት ይችላሉ!

የቴሌ ሰራተችኞ አይተው ሳይደልቱት ቶሎ ይግቡ 👇


ስሜ ኪያ ከድር እባላለሁ ታሪኬን በአጭሩ ላጋራችሁ ።
ቀበጥ እና የሀብታም ልጅ ነኝ በትምህቴ ደካማ ስለነበርኩ አባቴ አስተኚ ቀጥሮልኝ ነበረ ።

አስጠኚዬ በጣም ውብ ሸበላ ነበረ ።
የሆነ ቀን ቤት ማንም በሌለበት ሻወር ወስጄ ስወጣ አስተኚዬ ሳላስበው መጣ እኔም ደንግጬ ጨርቁን ለቀቁት ከዛ እሱ ወደ እኔ ሸሚዙን አውልቆ ጠጋ ሲል .....


በዩኤስኤድ 5 ቢሊየን ብር ድጋፍ በዘጠኝ ክልሎች ተግባራዊ የሚደረግ የአደጋ ሥጋት አስተዳደር ሥርዓት ፕሮጀክት ይፋ ሆነ

በአሜሪካ አለም አቀፍ የልማት ተራድኦ ድርጅት (ዩኤስኤድ) ከአምስት ቢሊዮን ብር በላይ በጀት የተመደበለት በተለያዩ ክልሎች ተግባራዊ የሚደረግና የአደጋ ሥጋት አስተዳደር ሥርዓት ፕሮጀክት ይፋ ተደረገ።

ለፕሮጀክቱ ትግበራ የአደጋ ስጋት አመራር ኮሚሽን ከአሜሪካ አለም አቀፍ የልማት ተራድኦ ድርጅት ጋር ትላንት ጥቅምት 5 ቀን 2017 ዓ.ም በአርባ ምንጭ ከተማ የውል ስምምነት ተፈራርሟል።

ፕሮጀክቱ በዘጠኝ ክልሎች ባሉ 120 ወረዳዎች ተግባራዊ ይደረጋል ሲሉ የኮሚሽኑ ኮሚሽነር አምባሳደር ሽፈራው ተክለማሪያም(ዶ/ር) ገልጸዋል። ይፋ የተደረገው የአደጋ ሥጋት አስተዳደር ስርዓት ፕሮጀክት ከ14 ሚሊዮን በላይ ወገኖችን ማዕከል ያደረገ መሆኑንም ተናግረዋል።

ፕሮጀክቱ ሀገራችን ወደ ስጋት አስተዳደር ለመሸጋገር የምታደርገውን ጥረት እንደሚያግዝም አመልክተዋል። የአደጋ ስጋት ችግሮችን ሀገር በቀል በሆነ መንገድ ቀድሞ መፍታት የሚያስችልና የአደጋ ስጋት ቅነሳ አመራር ስርዓታችንን የሚያጠናክር ነው ሲሉም ኮሚሽነሩ ገልጸዋል።

ፕሮጀክቱ አደጋ ከመከሰቱ በፊትና ከተከሰተ በኋላ እንዴት ማስተዳደር እንደሚገባ፣ ችግሮችን በራስ አቅም ለመፍታት የሚደረገውን ጥረት ያግዛል ብለዋል። በአሜሪካ ዓለም አቀፍ የልማት ተራድኦ ድርጅት የሰብአዊ ጉዳይ ምክትል ዳይሬክተር አቶ ሄኖክ ከወንድበላይ በበኩላቸው፣ አምስት ዓመት ለሚቆየው ለዚህ ፕሮጀክት ማስፈጸሚያ ከአምስት ቢሊዮን ብር በላይ ከድርጅቱ መመደቡን ገልጸዋል። እንደሀገር ወደ ስጋት አስተዳደር ስርዓት ለመሸጋጋር የሚደረገውን ጥረት የሚያፋጥን ታሪካዊ ፕሮጀክት መሆኑን መግለጻቸውን ከኢዜአ ያገኘነው መረጃ ያሳያል።


➠የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ዳሽን ባንክ ዕለታዊ የውጭ ምንዛሬ ተመን!


የወሎየወቹ አባት በመባል የሚታወቁት ደግ አባት አባ መፍቀሬ ሰብ በዛሬዉ ዕለት ከዚህ አለም በሞት ተለይተዋል።
ነፍስ ይማር‼️


በባሕርዳር በሕገ-ወጥ መንገድ ሲንቀሳቀስ የነበረ 3 ሺህ ሊትር ነዳጅ ተያዘ

በባሕርዳር ዳር ከተማ ግሽ አባይ ክፍለ ከተማ በሕገ-ወጥ መንገድ ሲንቀሳቀስ የነበረ 3 ሺህ ሊትር ነዳጅ ተያዘ፡፡

ነዳጁ በሕገ-ወጥ መንገድ ከማደያዎች በሌሊት ተቀድቶ ሲወጣ በተደረገ ክትትል ከነተጠርጣሪዎቹ እጅ ከፍንጅ መያዙን የክፍለ ከተማው ሰላምና ጸጥታ ጽ/ቤት አስታውቋል።

10 በርሚል እና ከ50 በላይ ባለሁለት ሊትር ቤንዚን በክትትል ከተጠርጣሪዎቹ እጅ እንደተገኘም የከተማዋ ኮሙኒኬሽን መረጃ አመልክቷል፡፡



20 ta oxirgi post ko‘rsatilgan.