የሀዘን መግለጫ
የእንጅባራ ዩኒቨርሲቲ መጀመሪያ ዓመት የማህበራዊ ሳይንስ ዘርፍ የነበረው ተማሪ ሞላልኝ ልንገረው ባደረበት ህመም ምክንያት ወደቤተሰቦቹ ሄዶ በህክምና ሲረዳ የነበረ ቢሆንም የካቲት 10/2017 ዓ.ም ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቷል።
እንጅባራ ዩኒቨርሲቲ በተማሪ ሞላልኝ ህልፈት ምክንያት የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን እየገለጸ ለቤተሰቦቹ እና ወዳጅ ዘመዶቹ መጽናናትን ይመኛል!
የእንጅባራ ዩኒቨርሲቲ መጀመሪያ ዓመት የማህበራዊ ሳይንስ ዘርፍ የነበረው ተማሪ ሞላልኝ ልንገረው ባደረበት ህመም ምክንያት ወደቤተሰቦቹ ሄዶ በህክምና ሲረዳ የነበረ ቢሆንም የካቲት 10/2017 ዓ.ም ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቷል።
እንጅባራ ዩኒቨርሲቲ በተማሪ ሞላልኝ ህልፈት ምክንያት የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን እየገለጸ ለቤተሰቦቹ እና ወዳጅ ዘመዶቹ መጽናናትን ይመኛል!