#UoGAlumni
70ኛ ዓመት የምስረታ በዓሉን ማክበር ላይ የሚገኘው ጎንደር ዩኒቨርሲቲ፤ የተቋሙን የቀድሞ ምሩቃን መመዝገብ ጀምሯል።
ይህም የቀድሞ የዩኒቨርሲቲው ተመራቂዎችን አብረዋቸው ከተማሩ ጋር ለማገናኘት እና ዩኒቨርሲቲው በሚያከናውናቸው ተግባራት አበርክቶ ለማድረግ ያስችላል ተብሏል።
ተከታዩን ሊንክ በመጫን ይመዝገቡ 👇
https://alumni.uog.edu.et
@minster_of_education
70ኛ ዓመት የምስረታ በዓሉን ማክበር ላይ የሚገኘው ጎንደር ዩኒቨርሲቲ፤ የተቋሙን የቀድሞ ምሩቃን መመዝገብ ጀምሯል።
ይህም የቀድሞ የዩኒቨርሲቲው ተመራቂዎችን አብረዋቸው ከተማሩ ጋር ለማገናኘት እና ዩኒቨርሲቲው በሚያከናውናቸው ተግባራት አበርክቶ ለማድረግ ያስችላል ተብሏል።
ተከታዩን ሊንክ በመጫን ይመዝገቡ 👇
https://alumni.uog.edu.et
@minster_of_education