በሀዲያና ሥልጤ ሀገረ ስብከት105 ኢ-አማኒያን ተጠመቁ !
የካቲት 23 ቀን 2017 ዓ.ም
በሀድያና ስልጤ ሀገረ ስብከት በዱና ወረዳ ቤተ ክህነት በጨፍሜራ ቅድስት ኪዳነ ምሕረት ቤተ ክርስቲያን 105 ኢ አማንያን ትምህርተ ሃይማኖት በመማር በዛሬው ዕለት ተጠምቀው የሥላሴን ልጅነት አግኝተዋል።
መረጃው :-ብሕንሳ ሚዲያ
የካቲት 23 ቀን 2017 ዓ.ም
በሀድያና ስልጤ ሀገረ ስብከት በዱና ወረዳ ቤተ ክህነት በጨፍሜራ ቅድስት ኪዳነ ምሕረት ቤተ ክርስቲያን 105 ኢ አማንያን ትምህርተ ሃይማኖት በመማር በዛሬው ዕለት ተጠምቀው የሥላሴን ልጅነት አግኝተዋል።
መረጃው :-ብሕንሳ ሚዲያ