#አማኑኤል_ይቅር_ባይነዉ
አማኑኤል ይቅር ባይነዉ ፍቅር
ምህረት ከቦት በሰማያት ሚኖር
እያመመው አባቱን እየጠራ
አይቻለው ለሚገድሉት ሲራራ
#አዝ
አይምረኝም አትበሉ ጨካኝ ንጉስ አይደለም
ደሙ ብቻ ያነፃናል ከሀጢአታችን ዘለዓለም
እንደሞላ ጅረት ፈሶ ምድራችንን አጥለቅልቋል
የእሱ ምህረት ሀይል ሆኖት ስንቱ ከሞት አፈትልኳል
#አዝ
የጨለመው እየነጋ የተሻለ ቀን ይመጣል
በፍቅሩ ጦር ሳይወጋ ማን ከሞት እሮጦ ያመልጣል
ያን ክፉ ቀንበድል አልፈን እንደ ዋርካ የሰፋነው
ነውርን ሁሉ በሚከድን በሞተልን በኢየሱስ ነው
#አዝ
የእሱን ፍቅር የሚያሸንፍ አንዳች ሀጢአት የለምና
ወደጌታ ለመመለስ አንዳች እንኳን እዳትፈራ
ሀገራችን በሰማያት ነው የሚወድቅ የለም የሚረሳ
ሰማያትን እንወርሳለን ከቤቱ ደም የተነሳ
#አዝ
ወዳጅ አለን አንድ ብቻ በሰማያት የምድርም
ስሙ ኢየሱስ የተባለ ሰውን ሁሉ የሚያፈቅር
ከመቃብር በላይ ሆኖ ፍቅሩ አለምን አስገረመ
እሄን ሁሉ ጎስቋላ ሰው በትክሻው ተሸከመ
አማኑኤል ይቅር ባይነዉ ፍቅር
ምህረት ከቦት በሰማያት ሚኖር
እያመመው አባቱን እየጠራ
አይቻለው ለሚገድሉት ሲራራ
#አዝ
አይምረኝም አትበሉ ጨካኝ ንጉስ አይደለም
ደሙ ብቻ ያነፃናል ከሀጢአታችን ዘለዓለም
እንደሞላ ጅረት ፈሶ ምድራችንን አጥለቅልቋል
የእሱ ምህረት ሀይል ሆኖት ስንቱ ከሞት አፈትልኳል
#አዝ
የጨለመው እየነጋ የተሻለ ቀን ይመጣል
በፍቅሩ ጦር ሳይወጋ ማን ከሞት እሮጦ ያመልጣል
ያን ክፉ ቀንበድል አልፈን እንደ ዋርካ የሰፋነው
ነውርን ሁሉ በሚከድን በሞተልን በኢየሱስ ነው
#አዝ
የእሱን ፍቅር የሚያሸንፍ አንዳች ሀጢአት የለምና
ወደጌታ ለመመለስ አንዳች እንኳን እዳትፈራ
ሀገራችን በሰማያት ነው የሚወድቅ የለም የሚረሳ
ሰማያትን እንወርሳለን ከቤቱ ደም የተነሳ
#አዝ
ወዳጅ አለን አንድ ብቻ በሰማያት የምድርም
ስሙ ኢየሱስ የተባለ ሰውን ሁሉ የሚያፈቅር
ከመቃብር በላይ ሆኖ ፍቅሩ አለምን አስገረመ
እሄን ሁሉ ጎስቋላ ሰው በትክሻው ተሸከመ
ዘማሪ ዕዝራ ኃ/ሚካኤል
እስትንፋስ ያለው ሁሉ እግዚአብሔርን ያመስግን( መዝ 150 - 6 )
የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ መዝሙሮችን ለማግኘት
ይሄን link በመንካት ይቀላቀሉን 👇👇👇
@Sebhwo_leamlakne
#ሼር
🙏🙏🙏🙏🙏
🕊ለወዳጅ ለዘመዶ ያካፍሉ🕊