#COVID19_ETHIOPIA
ለኮሮና ቫይረስ [ኮቪድ -19] ምርመራ የሚያገለግሉ ሁለት ተጨማሪ ላቡራቶሪዎች ሊከፈቱ መሆኑን የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲቲዩት አስታውቋል።
የቫይረሱን በፍጥነት የመስፋፋት ባህሪ ከግምት በማስገባት የመመርመሪያ መሳሪያ ባላቸው ተቋማት ላይ ተጨማሪ ላቡራቶሪ አንዲኖር ጥረት ሲደረግ ቆይቷል ተብሏል።
የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲቲዩት ዳይሬክተር የሆኑት ዶ/ር ኤባ አባተ እንደገለጹት በአሁኑ ወቅት ቢሾፍቱ አካባቢ የሚገኝ ናዲክ የተባለ የግብርና ምርምር ተቋምና አርማዎር ሃንሰን የምርምር ኢንስቲቲዩት ወደ ስራ ለመግባት ዝግጁ ሆነዋል ብለዋል።
ምንጭ፦ ኢዜአ
ለኮሮና ቫይረስ [ኮቪድ -19] ምርመራ የሚያገለግሉ ሁለት ተጨማሪ ላቡራቶሪዎች ሊከፈቱ መሆኑን የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲቲዩት አስታውቋል።
የቫይረሱን በፍጥነት የመስፋፋት ባህሪ ከግምት በማስገባት የመመርመሪያ መሳሪያ ባላቸው ተቋማት ላይ ተጨማሪ ላቡራቶሪ አንዲኖር ጥረት ሲደረግ ቆይቷል ተብሏል።
የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲቲዩት ዳይሬክተር የሆኑት ዶ/ር ኤባ አባተ እንደገለጹት በአሁኑ ወቅት ቢሾፍቱ አካባቢ የሚገኝ ናዲክ የተባለ የግብርና ምርምር ተቋምና አርማዎር ሃንሰን የምርምር ኢንስቲቲዩት ወደ ስራ ለመግባት ዝግጁ ሆነዋል ብለዋል።
ምንጭ፦ ኢዜአ