የአገዛዙ ታጣቂ ዛሬ በጎንደር የተለያዩ ቀጠናዎች በመድፍና በዙ 23 የታገዙ ውጊያዎች የከፈተ ቢሆንም የጎንደር ፋኖዎች የአጠፋ ምላሽ እየሰጡ ይገኛል!! አገዛዙ ግንባሮችን በማብዛት ሰፊ ቀጠና ላይ ውጊያ ለማድረግ እየሞከረ ነው፤ ውጤቱን በቅርቡ የምናየው ይሆናል!! በአሁን ጥቃት ለየት የሚለው ነገር አገዛዙ በደረሰባቸው ቦታዎች ሁሉ የግልና የመንግስት ንብረቶችን በተቀናጀ ሁኔታ ለመዝረፍ ሙከራ እያደረገ ነው። ዛሬ 3 የአርሶ አደር ትራክተሮችን ጭኖ ለመውሰድ ሲሞክር በፋኖ ሀይል ተመትቶ ጥሎ ሸሽቷል