ለእስልምና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለ1 ሺህ 499ኛው የመውሊድ በዓል በሰላም አደረሳችሁ።
(መስከረም 5/2017 ዓ.ም) በዓሉን ስናከብር የነብዩ መሐመድ የፍቅርና የአብሮነት አስተምሮትን በመተግበር ምንጊዜም እንደምናደርገው ለወገኖቻችን ያለንን ፍቅር የምንገልፅባቸውን የበጎነት ፣ የልግስናና የቸርነት ተግባራትን በማከናወን ፤ አብሮነትን ፣ ወንድማማችነትንና መተሳሰብን በማጠናከር ሊሆን ይገባል።
ከዚህም ጎን ለጎን በከተማ አስተዳደሩ የፊታችን ሰኞ የምንጀምረውን የ2017 የትምህርት ዘመን የትምህርት ልማት ስራ ውጤታማ እንዲሆን የሚጠበቅብንን ሁሉ በማድረግና እጅ ለእጅ ተያይዘን ለላቀ አፈጻጸም በመትጋትም ጭምር መሆን ይኖርበታል፡፡
በ2016 የትምህርት ዘመን ካስመዘገብናቸው አፈጻጸሞች በመነሳት በ2017 የትምህርት ዘመንም በቅንጅታዊ አስራር ፤ በመሰናሰልና በትጋት በመስራት የላቀ አፈጻጸም እንዲመዘገብ እንደምናደርግ ምንም ጥርጥር የለኝም፡፡
(መስከረም 5/2017 ዓ.ም) በዓሉን ስናከብር የነብዩ መሐመድ የፍቅርና የአብሮነት አስተምሮትን በመተግበር ምንጊዜም እንደምናደርገው ለወገኖቻችን ያለንን ፍቅር የምንገልፅባቸውን የበጎነት ፣ የልግስናና የቸርነት ተግባራትን በማከናወን ፤ አብሮነትን ፣ ወንድማማችነትንና መተሳሰብን በማጠናከር ሊሆን ይገባል።
ከዚህም ጎን ለጎን በከተማ አስተዳደሩ የፊታችን ሰኞ የምንጀምረውን የ2017 የትምህርት ዘመን የትምህርት ልማት ስራ ውጤታማ እንዲሆን የሚጠበቅብንን ሁሉ በማድረግና እጅ ለእጅ ተያይዘን ለላቀ አፈጻጸም በመትጋትም ጭምር መሆን ይኖርበታል፡፡
በ2016 የትምህርት ዘመን ካስመዘገብናቸው አፈጻጸሞች በመነሳት በ2017 የትምህርት ዘመንም በቅንጅታዊ አስራር ፤ በመሰናሰልና በትጋት በመስራት የላቀ አፈጻጸም እንዲመዘገብ እንደምናደርግ ምንም ጥርጥር የለኝም፡፡