TGStat
TGStat
Qidiruv uchun matnni kiriting
Ilg‘or kanal qidiruvi
Uzbek
Sayt tili
Russian
English
Uzbek
Saytga kirish
Katalog
Kanal va guruhlar katalogi
Kanallar qidiruvi
Kanal/guruh qo‘shish
Reytinglar
Kanallar reytingi
Guruhlar reytingi
Postlar reytingi
Brendlar va shaxslar reytingi
Analitika
Postlarda qidiruv
Telegram'ni kuzatish
TGAlertsBot
Каналингиз репостлари ва эсловлари ҳақида хабар беради.
Ботга ўтиш
reklama
SearcheeBot
Telegram-каналлар оламидаги сизнинг йўлбошчингиз.
Ботга ўтиш
reklama
Telegram Analytics
TGStat хизмати янгиликларидан бохабар бўлиш учун обуна бўл!
Каналга ўтиш
reklama
TGStat Bot
Telegram'дан чиқмай туриб каналлар статистикасини олиш
Ботга ўтиш
reklama
Statistika
Saralanganlar
Addis Ababa Education Bureau
@wwwAddisAbabaeducationbureau
Kanal geosi va tili:
Efiopiya, Amharcha
Toifa:
ko‘rsatilmagan
ይህ ቻናል የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የቴሌግራም ቻናል ሲሆን በከተማ አስተዳደሩ እስከ ትምህርት ቤት ድረስ የተከናወኑ እንዲሁም ሀገራዊ ፣ አህጉራዊ እና አለማቀፋዊ የትምህርት መረጃዎች ተደራሽ የሚደረጉበት ነው፡፡
Связанные каналы
|
Похожие каналы
Kanal geosi va tili
Efiopiya, Amharcha
Toifa
ko‘rsatilmagan
Statistika
Saralanganlar
Kanal siznikimi?
Tasdiqlash
Kanal tarixi
Postlar filtri
Oyni tanlash
Sentabr 2024
Avgust 2024
Iyul 2024
Iyun 2024
May 2024
Aprel 2024
Mart 2024
Fevral 2024
Yanvar 2024
Dekabr 2023
Noyabr 2023
Oktabr 2023
Sentabr 2023
Avgust 2023
Iyul 2023
Iyun 2023
May 2023
Aprel 2023
Mart 2023
Fevral 2023
Yanvar 2023
Dekabr 2022
Noyabr 2022
Oktabr 2022
Sentabr 2022
Avgust 2022
Iyul 2022
Iyun 2022
May 2022
Aprel 2022
Mart 2022
Fevral 2022
Yanvar 2022
Dekabr 2021
Noyabr 2021
Oktabr 2021
Sentabr 2021
Avgust 2021
Iyul 2021
Iyun 2021
May 2021
Aprel 2021
Mart 2021
Fevral 2021
Yanvar 2021
Dekabr 2020
Noyabr 2020
Oktabr 2020
Sentabr 2020
Avgust 2020
Iyul 2020
Iyun 2020
May 2020
O‘chirilganlarni yashirish
Repostlarni yashirish
Addis Ababa Education Bureau
18 Sep, 21:03
Telegram'da ochish
Ulashish
Shikoyat qilish
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ለ200 ተማሪዎች ነጻ የትምህርት ዕድል ሰጠ
(መስከረም 8/2017 ዓ.ም) አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በዘንድሮው የ12ኛ ክፍል ፈተና ከ500 በላይ ላመጡ 200 ተማሪዎች ነጻ የትምህርት ዕድል መስጠቱን አስታውቋል፡፡
ዩኒቨርሲቲው ራስ ገዝ መሆኑን ተከትሎ በራሱ የቅበላ ሥርዓት ተቀብሎ ለማስተማር ምዝገባ እያከናወነ ይገኛል።
በቅርቡ ያዘጋጀውን የተማሪዎች መግቢያ ፈተና እንደሚሰጥ፣ ብቃትን፣ ብዝኀነትንና ፍትሐዊነትን ማዕከል አድርጎ እንደሚቀበል ገልጿል፡፡
በ2016 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና ወስደው 500 እና ከዚያ በላይ ያዝመዘገቡ 200 ተማሪዎችን በውድድር ነፃ የትምህርት እድል ከመኝታና የካፌ አገልግሎት ጋር እንደሚሰጥ ዩኒቨርስቲው በማህበራዊ ትስስር ገጹ አስታውቋል፡፡
መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!
Imo: -
https://s.channelcom.tech/vlWdNr?from=TG
What Sapp: -
https://whatsapp.com/channel/0029VaHFiBpA2pLF0lLslK2D
flickr :-
https://www.flickr.com/photos/197652854@N04/
You Tube:
@addisababaeducationbureau9728
' rel='nofollow'>
https://www.youtube.com/
@addisababaeducationbureau9728
TikTok፡-
@aaeducationbureau
' rel='nofollow'>
https://www.tiktok.com/
@aaeducationbureau
Telegram ፡
https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau
Twitter ፡
https://twitter.com/aacaebc
Face book:
https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication
Blog: -
http://www.aacaebc.wordpress.com/
8.4k
0
69
8
62
Addis Ababa Education Bureau
18 Sep, 12:59
Telegram'da ochish
Ulashish
Shikoyat qilish
ያመጡት ውጤት ለመታረማቸው ማሳያ በመሆኑ የፍትህ ሚኒስቴር በይቅርታና ምህረት መልቀቅ የሚችልበትን እድል እንዲያገኑ ካልሆነም ትምህርታቸውን በርቀት እንዲከታተሉ ዩኒቨርሲቲዎችን እንዲያመቻችላቸው መጠየቃቸዉን ኢቢሲ ዘግባል፡፡
መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!
Imo: -
https://s.channelcom.tech/vlWdNr?from=TG
What Sapp: -
https://whatsapp.com/channel/0029VaHFiBpA2pLF0lLslK2D
flickr :-
https://www.flickr.com/photos/197652854@N04/
You Tube:
@addisababaeducationbureau9728
' rel='nofollow'>
https://www.youtube.com/
@addisababaeducationbureau9728
TikTok፡-
@aaeducationbureau
' rel='nofollow'>
https://www.tiktok.com/
@aaeducationbureau
Telegram ፡
https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau
Twitter ፡
https://twitter.com/aacaebc
Face book:
https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication
Blog: -
http://www.aacaebc.wordpress.com/
Instagram: -
https://www.instagram.com/aacaeb/
Website: -
aaceb.gov.et
Email;- aacaebc@gmail.com
17.4k
0
3
18
63
Addis Ababa Education Bureau
18 Sep, 12:59
Telegram'da ochish
Ulashish
Shikoyat qilish
Prev
Next
በአቃቂ ቃሊቲ ማረሚያ ማዕከል የመጀመሪያ ደረጃና አጠቃላይ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ሲማሩ የነበሩ የሕግ ታራሚዎች የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና በመውስድ ውጤት ለማስመዝገብ ችለዋል፡፡
(መስከረም 8/2017 ዓ.ም) በፌዴራል ማረሚያ ቤት ኮሚሽን በቃሊቲ ማረሚያ ማዕከል በመደበኛ የትምህርት መርሃ ግብር ትምህርታቸውን ሲከታተሉ ከነበሩ 21 የተፈጥሮ ሳይንስ የህግ ታራሚ ተማሪዎች መካከል ሰባቱ ወደ ዩኒቨርሲቲ ለመግባት የሚያስችለውን ውጤት ማምጣት ችለዋል፡፡
የቃሊቲ ማረሚያ ማዕከል የመጀመሪያ ደረጃና አጠቃላይ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ርዕሰ መምህር አቶ ሳምሶን ወንድሜነህ የህግ ታራሚ ተማሪዎች ምንም እንኳ በህግ ጥላ ስር ቢሆኑ ትምህርታቸውን በአግባቡ ሲከታተሉ መቆየታቸውንና ለውጤት እንደበቁ ገልፀዋል፡፡
ተማሪ የህግ ታራሚዎቹ የመልቀቂያ ፈተናውን ከመውሰዳቸው በፊት በሀገር አቀፍ ደረጃ የተዘጋጀውን የሙከራ ሞዴል ፈተና መውሰዳቸው ለውጤታቸው አበርክቶ መኖሩን የተናገሩት የትምህርት ቤቱ የጋይዳንስና ካውንስሊንግ ባለሙያ አቶ ለይኩን ግርማ የተቋሙ የስነ ልቦና ባለሙያዎችም ድጋፍ እንዳደርጉላቸው ተናግረዋል፡፡
ታራሚዎችን በማረምና ማነፅ ሂደት ሁሉም ዜጋ ተሳታፊ መሆን እንዳለበት የጠቆሙት በቃሊቲ ማረሚያ ማዕከል የማረምና ማነፅ ትምህርትና ስልጠና ማስተባበሪያ ተወካይ አቶ ታሪኩ ጋዲሳ ተማሪ የህግ ታራሚዎቹን የትምህርት ሚኒስቴርም ሆነ የሚመለከታቸው የባለድርሻ አካላት ተገቢውን ድጋፍ እንዲያደርጉላቸው ጥሪ አቅርበዋል፡፡
የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ውጤት ያመጡት የህግ ታራሚ ተማሪዎች እንደሚሉት በማረሚያ ቤት ውስጥ በእርምት ላይ ሆነው ፈተናውን መውሰድ ከባድ ተፅዕኖ ቢኖረውም ውጤታማ መሆን ችለናል ብለዋል፡፡
15.7k
0
15
83
Addis Ababa Education Bureau
18 Sep, 11:58
Telegram'da ochish
Ulashish
Shikoyat qilish
Prev
Next
ማስታወቂያ!
(መስከረም 8/2017 ዓ.ም)
መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!
Imo: -
https://s.channelcom.tech/vlWdNr?from=TG
What Sapp: -
https://whatsapp.com/channel/0029VaHFiBpA2pLF0lLslK2D
flickr :-
https://www.flickr.com/photos/197652854@N04/
You Tube:
@addisababaeducationbureau9728
' rel='nofollow'>
https://www.youtube.com/
@addisababaeducationbureau9728
TikTok፡-
@aaeducationbureau
' rel='nofollow'>
https://www.tiktok.com/
@aaeducationbureau
Telegram ፡
https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau
Twitter ፡
https://twitter.com/aacaebc
Face book:
https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication
Blog: -
http://www.aacaebc.wordpress.com/
Instagram: -
https://www.instagram.com/aacaeb/
Website: -
aaceb.gov.et
Email;- aacaebc@gmail.com
17.8k
0
362
92
116
Addis Ababa Education Bureau
18 Sep, 10:05
Telegram'da ochish
Ulashish
Shikoyat qilish
በውይይቱ ማጠቃለያ እስካሁን የተከናወኑ ተግባራት አበረታች መሆናቸው የተገለጸ ሲሆን 30% ቆጥበው ወደ መደራጀት ለመግባት የተመዘገቡ መምህራንን ወደ ግንባታ እንዲገቡ ከባንክ ጋር የማስተሳሰር እና መሬት የማቅረብ ስራ በሚመለከታቸው አካላት መሰራት እንደሚገባ በመጠቆም በሂደት እየቆጠቡ ለመደራጀት የተመዘገቡትን የቁጠባ ባህላቸውን አሳድገው ወደ ቀጣዩ ምዕራፍ እንዲገቡ አስፈላጊውን ድጋፍ ማድረግ እንደሚገባ ተጠቁሟል።
መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!
Imo: -
https://s.channelcom.tech/vlWdNr?from=TG
What Sapp: -
https://whatsapp.com/channel/0029VaHFiBpA2pLF0lLslK2D
flickr :-
https://www.flickr.com/photos/197652854@N04/
You Tube:
@addisababaeducationbureau9728
' rel='nofollow'>
https://www.youtube.com/
@addisababaeducationbureau9728
TikTok፡-
@aaeducationbureau
' rel='nofollow'>
https://www.tiktok.com/
@aaeducationbureau
Telegram ፡
https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau
Twitter ፡
https://twitter.com/aacaebc
Face book:
https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication
Blog: -
http://www.aacaebc.wordpress.com/
Instagram: -
https://www.instagram.com/aacaeb/
Website: -
aaceb.gov.et
Email;- aacaebc@gmail.com
17.2k
0
39
17
53
Addis Ababa Education Bureau
18 Sep, 10:05
Telegram'da ochish
Ulashish
Shikoyat qilish
Prev
Next
የመኖሪያ ቤት የሌላቸው መምህራን በማህበር ተደራጅተው የቤት ባለቤት እንዲሆኑ እየተከናወኑ የሚገኙ ተግባራት ተገመገሙ።
(መስከረም 8/2017 ዓ.ም) በመርሀ ግብሩ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ማኔጅመንት አባላትን ጨምሮ የመምህራን ማህበር አመራሮች እንዲሁም የአዲስ አበባ ቤቶች ልማት አስተዳደር እና የህብረት ስራ ኮሚሽን የስራ ኃላፊዎች ተሳታፊ ሆነዋል።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ምክትል ቢሮ ኃላፊ እና የቢሮ ኃላፊ ተወካይ ወይዘሮ ታጋይቱ አባቡ በውይይቱ ባስተላለፉት መልዕክት የመኖሪያ ቤት የሌላቸው መምህራን ተደራጅተው የቤት ባለቤት እንዲሆኑ እየተሰሩ የሚገኙ ተግባራትን በመገምገም በቀጣይ በፍጥነት ወደ ግንባታ በመግባት መምህራኑ የቤት ባለቤት እንዲሆኑ ሁሉም ባለድርሻ የሚጠበቅበትን ኃላፊነት በአግባቡ ሊወጣ እንደሚገባ አስገንዝዋል።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር መምህራን ማህበር ፕሬዘዳንት አቶ ድንቃለም ቶሎሳ በበኩላቸው መምህራን የቤት ባለቤት እንዲሆኑ በከተማ አስተዳደሩ የሚገኙ የተለያዩ ባለድርሻ አካላት ከምዝገባ ጀምሮ እስካሁን እያደረጉ ለሚገኘው ድጋፍ ምስጋና አቅርበው በቀጣይ ማህበራቱን በማደራጀት ወደ ቀጣዩ ስራ መግባት እንደሚገባ አመላክተዋል።
የመንግስት ሰራተኞች የጋራ ህንጻ የመኖሪያ ቤት ህብረት ስራ ማህበራት አደረጃጀት እና አፈጻጸም ደንብ ቁ.129/14 መሰረት መምህራኑን ለማደራጀት የተከናወኑ ተግባራት ሪፖርት በህብረት ስራ ኮሚሽን አማካይነት ቀርቦ ውይይት ተካሂዷል።
16.5k
0
64
6
52
Addis Ababa Education Bureau
17 Sep, 13:26
Telegram'da ochish
Ulashish
Shikoyat qilish
የሀዘን መግለጫ
(መስከረም 7/2017 ዓ.ም) አዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ አመራሮችና ሰራተኞች በፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ ህልፈተ ህይወት የተሰማንን ጥልቅ ሀዘን እየገለጽን ለቤተሰቦቻቸውና ለወዳጅ ዘመዶቻቸዉ መጽናናትን እንመኛለን።
ፈጣሪ ነብሳቸውን በአጸደ ገነት ያኑር
መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!
Imo: -
https://s.channelcom.tech/vlWdNr?from=TG
What Sapp: -
https://whatsapp.com/channel/0029VaHFiBpA2pLF0lLslK2D
flickr :-
https://www.flickr.com/photos/197652854@N04/
You Tube:
@addisababaeducationbureau9728
' rel='nofollow'>
https://www.youtube.com/
@addisababaeducationbureau9728
TikTok፡-
@aaeducationbureau
' rel='nofollow'>
https://www.tiktok.com/
@aaeducationbureau
Telegram ፡
https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau
Twitter ፡
https://twitter.com/aacaebc
Face book:
https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication
Blog: -
http://www.aacaebc.wordpress.com/
Instagram: -
https://www.instagram.com/aacaeb/
Website: -
aaceb.gov.et
Email;- aacaebc@gmail.com
23.7k
0
20
39
273
Addis Ababa Education Bureau
16 Sep, 17:26
Telegram'da ochish
Ulashish
Shikoyat qilish
የተማሪዎች ውጤት መሻሻል እያሳየ ቢገኝም በሒሳብና እንግሊዘኛ የትምህርት አይነቶች የሚፈለገው ውጤት እየተመዘገበ ባለመሆኑ ቢሮው ተማሪዎች በሁለቱ የትምህርት አይነቶች ውጤታማ እንዲሆኑ ስትራቴጂ ነድፎ ወደ ተግባር መግባቱን ምክትል ቢሮ ኃላፊው አቶ አሊ ከማል ገልጸው ርዕሳነ መምህራን ተማሪዎች በሁለቱ የትምህርት አይነቶች የሚፈለገውን ውጤት ማስመዝገብ እንዲችሉ ለመምህራን አስፈላጊውን ድጋፍ ማድረግ እንደሚገባቸው አስገንዝበዋል።
ከ1ኛ እስከ 12ኛ ክፍል የሚማሩ ተማሪዎች በሒሳብና እንግሊዘኛ የትምህርት አይነቶች ውጤታማ እንዲሆኑ የተዘጋጀው ስትራቴጂክ እቅድ የአጠቃላይ ትምህርት መረጃ ዝግጅትና አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር በሆኑት በዶክተር ቢኒያም አወቀ እና በአጠቃላይ ትምህርት ሱፐርቪዥን ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር በሆኑት በአቶ አብዱልበር መሀመድ አማካይነት ቀርቦ ውይይት ከመካሄዱ ባሻገር ለተነሱ አስተያየቶችና ጥያቄዎች በኃላፊዎች ምላሽ ተሰቷል።
መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!
Imo: -
https://s.channelcom.tech/vlWdNr?from=TG
What Sapp: -
https://whatsapp.com/channel/0029VaHFiBpA2pLF0lLslK2D
flickr :-
https://www.flickr.com/photos/197652854@N04/
You Tube:
@addisababaeducationbureau9728
' rel='nofollow'>
https://www.youtube.com/
@addisababaeducationbureau9728
TikTok፡-
@aaeducationbureau
' rel='nofollow'>
https://www.tiktok.com/
@aaeducationbureau
Telegram ፡
https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau
Twitter ፡
https://twitter.com/aacaebc
Face book:
https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication
Blog: -
http://www.aacaebc.wordpress.com/
Instagram: -
https://www.instagram.com/aacaeb/
Website: -
aaceb.gov.et
Email;- aacaebc@gmail.com
25.8k
0
7
26
114
Addis Ababa Education Bureau
16 Sep, 17:26
Telegram'da ochish
Ulashish
Shikoyat qilish
Prev
Next
የተማሪዎች የሒሳብና እንግሊዘኛ ትምህርት ውጤት እንዲጎለብት የርዕሳነ መምህራን ሚና ከፍተኛ መሆኑ ተገለጸ፡፡
(መስከረም 6/2017 ዓ.ም) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ከ1ኛ እስከ 12ኛ ክፍል የሚማሩ ተማሪዎች በሒሳብና እንግሊዘኛ የትምህርት አይነቶች ውጤታማ እንዲሆኑ ባዘጋጀው ስትራቴጂክ እቅድ ዙሪያ የሚያደርገውን ውይይት በመቀጠል በዛሬው እለት ከዋና እና ከመማር ማስተማር ምክትል ርእሳነ መምህራን ጋር ውይይት አካሂዷል።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ምክትል ቢሮ ኃላፊ እና የቢሮ ኃላፊ ተወካይ ወይዘሮ ታጋይቱ አባቡ በመርሀ ግብሩ መክፈቻ ባስተላለፉት መልዕክት ስትራቴጂክ ዕቅዱ በ2016 ዓ.ም በየትምህርት አይነቱ የነበረውን የ6ኛ እና የ8ኛ ክፍል የተማሪዎችን የውጤት ትንተና መነሻ አድርጎ መዘጋጀቱን ጠቁመው በውጤት ትንተናው መሰረት ተማሪዎቹ በሒሳብና እንግሊዘኛ የትምህርት አይነቶች ያስመዘገቡት ውጤት አጥጋቢ ባለመሆኑ በስትራቴጂክ እቅዱ መዘጋጀቱን በመግለጽ ርዕሳነ መምህራን በስትራቴጂው በመቀመጡ ዝርዝር ተግባራት መሰረት ኃላፊነታቸውን በአግባቡ በመወጣት ተማሪዎችን በሁለቱ የትምህርት አይነቶቹ ውጤታማ ማድረግ እንደሚገባቸው አመላክተዋል።
19.2k
0
4
56
Addis Ababa Education Bureau
16 Sep, 14:09
Telegram'da ochish
Ulashish
Shikoyat qilish
መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!
Imo: -
https://s.channelcom.tech/vlWdNr?from=TG
What Sapp: -
https://whatsapp.com/channel/0029VaHFiBpA2pLF0lLslK2D
flickr :-
https://www.flickr.com/photos/197652854@N04/
You Tube:
@addisababaeducationbureau9728
' rel='nofollow'>
https://www.youtube.com/
@addisababaeducationbureau9728
TikTok፡-
@aaeducationbureau
' rel='nofollow'>
https://www.tiktok.com/
@aaeducationbureau
Telegram ፡
https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau
Twitter ፡
https://twitter.com/aacaebc
Face book:
https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication
Blog: -
http://www.aacaebc.wordpress.com/
Instagram: -
https://www.instagram.com/aacaeb/
Website: -
aaceb.gov.et
Email;- aacaebc@gmail.com
19.4k
0
1
2
29
Addis Ababa Education Bureau
16 Sep, 14:09
Telegram'da ochish
Ulashish
Shikoyat qilish
Prev
Next
18k
0
2
11
ta oxirgi post ko‘rsatilgan.
Yana ko‘rsatilsin
125 803
obunachilar
Kanal statistikasi
Kanalda mashhur
#16639 post: Rasm
የ2017 የትምህርት ዘመን ትምህርት ሰኞ መስከረም 6/1/2017 ዓ.ም ይጀመራል፡፡ (መስከረም 4/2017 ዓ.ም) ለትምህርት ባለድርሻ አካላት በሙሉ ...
አቀፍ ፈተና ተፈታኞች ውጤታችሁን በሚከተሉት የውጤት መግለጫ አማራጮች ከጳጉሜ 4 ቀን ከሌሊቱ 6፡00 ሰዓት ጀምሮ ማየት ትችላላችሁ። (ጷጉሜ 4/20...
የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ይፋ ሆነ፡፡ (ጷጉሜ 4/2016 ዓ.ም) የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ይፋ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ፡...
ሀላፊዉ አክለዉም ትምህርት ቤቶቻችንን የበለጠ ለማሳደግ በ2016 የትምህርት ዘመን የተከናወኑ ተግባራትን በማሳደግ እና ያሉንን አቅሞች በሙሉ አሟጦ በመጠቀ...