ማኅበረ ቅዱሳን በወላይታ ማእከል የበገና ሠልጣኞችን አስመረቀ።
ጥር ፳፮/፳፻፲፯ ዓ.ም
ማኅበረ ቅዱሳን በወላይታ ማእከል ፋይናንስና ልማት ተቋም ለ፱ኛ ዙር ያሠለጠናቸውን 34 የበገና ሠልጣኞች በወላይታ ሶዶ ኦቶና ደብረ ጽዮን ቅድስት ማርያም ቤተክርስቲያን ጥር ፳፭/፳፻፲፯ ዓ.ም አስመርቋል።
በምርቃት መርሐ ግብሩ የደብሩ ዋና አስተዳዳር መልአከ ጽዮን ቆሞስ አባ ወልደ አማኑኤል ጃተና፣ አባቶች፣ የሠልጣኝ ቤተሰቦችና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች የተገኙ ሲሆን በልዩ ልዩ ቅኝቶች የተሰናዱ የበገና መዝሙራት በተመራቂዎችና ሌሎች መንፈሳዊ ዝግጅቶች ቀርበዋል።
በመጨረሻም ለሠልጣኞች በማኅበረ ቅዱሳን የተዘጋጀ የምስክር ወረቀትም ተሰጥቷል።
ጥር ፳፮/፳፻፲፯ ዓ.ም
ማኅበረ ቅዱሳን በወላይታ ማእከል ፋይናንስና ልማት ተቋም ለ፱ኛ ዙር ያሠለጠናቸውን 34 የበገና ሠልጣኞች በወላይታ ሶዶ ኦቶና ደብረ ጽዮን ቅድስት ማርያም ቤተክርስቲያን ጥር ፳፭/፳፻፲፯ ዓ.ም አስመርቋል።
በምርቃት መርሐ ግብሩ የደብሩ ዋና አስተዳዳር መልአከ ጽዮን ቆሞስ አባ ወልደ አማኑኤል ጃተና፣ አባቶች፣ የሠልጣኝ ቤተሰቦችና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች የተገኙ ሲሆን በልዩ ልዩ ቅኝቶች የተሰናዱ የበገና መዝሙራት በተመራቂዎችና ሌሎች መንፈሳዊ ዝግጅቶች ቀርበዋል።
በመጨረሻም ለሠልጣኞች በማኅበረ ቅዱሳን የተዘጋጀ የምስክር ወረቀትም ተሰጥቷል።