✝ ቅዱስነታቸው አቡነ ቄርሎስ ፮ኛ እና ግርማዊ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ✝
☞116ኛው የእስክንድርያ ፓትርያርክ፡፡
☞13ኛው ሐዋርያ (በግብጻውያን አበው አጠራር)፡፡
☞የቅዱስ ሚናስ ወዳጅና፡፡
☞ድንቅ አድራጊው አባት ያረፉት የካቲት 30, 1971 (1963) ነበር፡፡
(እንዳጋጣሚ ዛሬ አንድ ሰው የላከልኝን መጽሐፍ ስመለከት ስለርሳቸው ነው፡፡ በNabil Adly በዐረቢኛ ተጽፎ፤ በSamuel Bishara ወደ እንግሊዝኛ የተተረጎመ ነው፡፡ The Gate of Heaven ይላል፡፡ ከጀርባው ላይ ደግሞ የብጹዕ ወቅዱስ አቡነ ሺኖዳ ፫ኛ አስተያየት አለበት)
"" በረከታቸው ይደርብን፡፡ ""
ዝክረቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት
"ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን"::/የቅዱሳንን ዜና(ታሪክ) እንድመሰክር ፍቅር ያስገድደኛል::
አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ /መጽሐፈ ምሥጢር
በዩቲብለመከታተል👉https://www.youtube.com/@ZikereKedusan
በቴሌግራም👉https://t.me/zikirekdusn
☞116ኛው የእስክንድርያ ፓትርያርክ፡፡
☞13ኛው ሐዋርያ (በግብጻውያን አበው አጠራር)፡፡
☞የቅዱስ ሚናስ ወዳጅና፡፡
☞ድንቅ አድራጊው አባት ያረፉት የካቲት 30, 1971 (1963) ነበር፡፡
(እንዳጋጣሚ ዛሬ አንድ ሰው የላከልኝን መጽሐፍ ስመለከት ስለርሳቸው ነው፡፡ በNabil Adly በዐረቢኛ ተጽፎ፤ በSamuel Bishara ወደ እንግሊዝኛ የተተረጎመ ነው፡፡ The Gate of Heaven ይላል፡፡ ከጀርባው ላይ ደግሞ የብጹዕ ወቅዱስ አቡነ ሺኖዳ ፫ኛ አስተያየት አለበት)
"" በረከታቸው ይደርብን፡፡ ""
ዝክረቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት
"ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን"::/የቅዱሳንን ዜና(ታሪክ) እንድመሰክር ፍቅር ያስገድደኛል::
አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ /መጽሐፈ ምሥጢር
በዩቲብለመከታተል👉https://www.youtube.com/@ZikereKedusan
በቴሌግራም👉https://t.me/zikirekdusn