✞ኧኸ ቃና ዘገሊላ✞
ኧኸ ቃና ዘገሊላ(፪)
በእመብርሃን ምልጃ በረከት ተመላ
በክርስቶስ ተአምር በረከት ተመላ
ኧኸ ቃና ዘገሊላ
የዶኪማስ እልፍኝ ያልተስተካከለው
ሁሉን ለመሸኘት ብዙ የጎደለው
ጥቂት ብቻ ነበር የጓዳው ዝግጅት
ሞልቶ ተራረፈ ጌታ ሲገኝበት
አዝ= = = = =
አልባሌውም ወይን ፈጽሞ እንዳለቀ
ኋላም በምትኩ አዲስ ተጠመቀ
ለስካር አይደለም ለእምነት ሆነላቸው
የእመብርሃን ምልጃ እጅግ ደነቃቸው
አዝ= = = = =
የቃናው ሰርግ ቤት ትንሽ የምትመስለው
ዝናዋ ገነነ ዓለም ሁሉ ሰማው
ዛሬም ይህች ድንኳን ትንሽ አይደለችም
ስለታደመባት ጌታ መድኃኒዓለም
አዝ= = = = =
ጋኖቻችሁ ሁሉ የጎደለባቸው
ወይን ስላለቀ እጅግ ያፈራችሁ
የጌቶቹን ጌታ ጥሩት ከእናቱ ጋር
ባርኮ ከሰጣችሁ ይዳረሳል ለአገር
አዝ= = = = =
አልባሌውን ወይን ፈጽሞ እንዳለቀ
ኋላም በምትኩ አዲስ ተጠመቀ
ለስካር አይደለም ለእምነት ሆነላቸው
የክርስቶስ ተአምር ስለበዛላቸው
መዝሙር
በማህበረ ሰላም
"በሦስተኛውም ቀን በገሊላ ቃና ሰርግ ነበረ፥ የኢየሱስም እናት በዚያ ነበረች..."
ዮሐ ፪፥፩-፳፭
✥ ┈•◦●◈◎ ❖ ◎◈●◦•┈ ✥
💿የተዋሕዶ መዝሙሮችን በድምፅ💿
💿 / audio ለማግኘት 💿
💠 @Orthodox_mezemur
💠 @EOTC_library
💠 @EOTC_library_bot
✥ ┈•◦●◈◎ ❖ ◎◈●◦•┈ ✥
ኧኸ ቃና ዘገሊላ(፪)
በእመብርሃን ምልጃ በረከት ተመላ
በክርስቶስ ተአምር በረከት ተመላ
ኧኸ ቃና ዘገሊላ
የዶኪማስ እልፍኝ ያልተስተካከለው
ሁሉን ለመሸኘት ብዙ የጎደለው
ጥቂት ብቻ ነበር የጓዳው ዝግጅት
ሞልቶ ተራረፈ ጌታ ሲገኝበት
አዝ= = = = =
አልባሌውም ወይን ፈጽሞ እንዳለቀ
ኋላም በምትኩ አዲስ ተጠመቀ
ለስካር አይደለም ለእምነት ሆነላቸው
የእመብርሃን ምልጃ እጅግ ደነቃቸው
አዝ= = = = =
የቃናው ሰርግ ቤት ትንሽ የምትመስለው
ዝናዋ ገነነ ዓለም ሁሉ ሰማው
ዛሬም ይህች ድንኳን ትንሽ አይደለችም
ስለታደመባት ጌታ መድኃኒዓለም
አዝ= = = = =
ጋኖቻችሁ ሁሉ የጎደለባቸው
ወይን ስላለቀ እጅግ ያፈራችሁ
የጌቶቹን ጌታ ጥሩት ከእናቱ ጋር
ባርኮ ከሰጣችሁ ይዳረሳል ለአገር
አዝ= = = = =
አልባሌውን ወይን ፈጽሞ እንዳለቀ
ኋላም በምትኩ አዲስ ተጠመቀ
ለስካር አይደለም ለእምነት ሆነላቸው
የክርስቶስ ተአምር ስለበዛላቸው
መዝሙር
በማህበረ ሰላም
"በሦስተኛውም ቀን በገሊላ ቃና ሰርግ ነበረ፥ የኢየሱስም እናት በዚያ ነበረች..."
ዮሐ ፪፥፩-፳፭
✥ ┈•◦●◈◎ ❖ ◎◈●◦•┈ ✥
💿የተዋሕዶ መዝሙሮችን በድምፅ💿
💿 / audio ለማግኘት 💿
💠 @Orthodox_mezemur
💠 @EOTC_library
💠 @EOTC_library_bot
✥ ┈•◦●◈◎ ❖ ◎◈●◦•┈ ✥