#Update
የተራዘመው ሀገር አቀፍ የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (NGAT) የኦንላይን ምዝገባ ለአመልካቾች ክፍት ሆኗል።
ተከታዩን ሊንክ በመጠቀም ይመዝገቡ 👇
https://ngat.ethernet.edu.et/registration
ምዘገባ የሚያበቃው 👇
ሐሙስ መጋቢት 4/2017 ዓ.ም ምሽት 12:00 ሰዓት
ፈተናው የሚሰጠው 👇
መጋቢት 12/2017 ጠዋት 3:00 ጀምሮ
የተራዘመው ሀገር አቀፍ የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (NGAT) የኦንላይን ምዝገባ ለአመልካቾች ክፍት ሆኗል።
ተከታዩን ሊንክ በመጠቀም ይመዝገቡ 👇
https://ngat.ethernet.edu.et/registration
ምዘገባ የሚያበቃው 👇
ሐሙስ መጋቢት 4/2017 ዓ.ም ምሽት 12:00 ሰዓት
ፈተናው የሚሰጠው 👇
መጋቢት 12/2017 ጠዋት 3:00 ጀምሮ