ለ12ኛ ክፍል ተማሪዎች የአግሪካልቸር እና የአይ.ሲ.ቲ መማሪያ ደብተር መምህራኖቻችሁ ስለሚፈልጉ ነገ (እሮብ )ይዛችሁ እንድትገኙ።
👉ሙከራ ሶስት አግሪካልቸር ት/ት አርብ የሚሰጥ መሆኑን አውቃችሁ ቅድመ ዝግጅት እንድታደርጉ።
👉 በተደጋጋሚ ጊዜ ከተማሪዎቻችን እና ከወላጆች ጋር ውይይት ብናደርግም መሻሻል ያላየንባቸው የጠዋት የተማሪ መግቢያ ሰዓትን ጠብቆ አለመድረስ እየታየ ሲሆን ከቅርብ ጊዜ በኃላ እየጨመረ በመምጣቱ ከነገ ጥር8/2017 ጀምሮ ሁሉም ተማሪ 2:00ተጠቃሎ ትምህርት ቤት ቅጥር ግቢ መድረስ ይጠበቅባቸዋል ። በሰዓቱ በማይገኝ ተማሪ ት/ቤቱ የማያስተናግድ መሆኑን እናሳውቃለን።
👉ለሰርቢስ ተጠቃሚዎች አገልግሎት ሰጪ አካላት በተለያየ ችግር እክል ገጥሟቸው በሰዓቱ የማይደርሱ ከሆነ ቀድመው ለት/ቤቱ ማሳወቅ ይጠበቅባቸዋል።ተማሪዎችም ከቤት መውጫ ሰዓት ባስቀመጡላችሁ ጊዜ ሆኖ እንዲተገበር እናሳስባለን ።
ት/ቤቱ
👉ሙከራ ሶስት አግሪካልቸር ት/ት አርብ የሚሰጥ መሆኑን አውቃችሁ ቅድመ ዝግጅት እንድታደርጉ።
👉 በተደጋጋሚ ጊዜ ከተማሪዎቻችን እና ከወላጆች ጋር ውይይት ብናደርግም መሻሻል ያላየንባቸው የጠዋት የተማሪ መግቢያ ሰዓትን ጠብቆ አለመድረስ እየታየ ሲሆን ከቅርብ ጊዜ በኃላ እየጨመረ በመምጣቱ ከነገ ጥር8/2017 ጀምሮ ሁሉም ተማሪ 2:00ተጠቃሎ ትምህርት ቤት ቅጥር ግቢ መድረስ ይጠበቅባቸዋል ። በሰዓቱ በማይገኝ ተማሪ ት/ቤቱ የማያስተናግድ መሆኑን እናሳውቃለን።
👉ለሰርቢስ ተጠቃሚዎች አገልግሎት ሰጪ አካላት በተለያየ ችግር እክል ገጥሟቸው በሰዓቱ የማይደርሱ ከሆነ ቀድመው ለት/ቤቱ ማሳወቅ ይጠበቅባቸዋል።ተማሪዎችም ከቤት መውጫ ሰዓት ባስቀመጡላችሁ ጊዜ ሆኖ እንዲተገበር እናሳስባለን ።
ት/ቤቱ