መልዕክት
የ2017ዓ.ም የማጠቃለያ ፈተና በሰላም ያጠናቀቅን ሲሆን ተማሪዎች ፈተናዎችን ለመውሰድ የሚመጡት ቀን:-
*26/05/17 ጠዋት 2:30-5:00 ፈተናዎቻቸውን የሚወስዱ ይሆናሉ።
*የውጤት ስህተት ያለባቸው ተማሪዎች በእለቱ ከመምህራኖቻቸው ጋር ተማምነው መጨረስ ይኖርባቸዋል።
*27/05/17እስከ 30/05/17 ለተማሪዎች የእረፍት ጊዜ ይሆናል።
*03/06/17 የሁለተኛ መንፈቀ ዓመት ትምህርት የሚጀመር ይሆናል።
የ2017ዓ.ም የማጠቃለያ ፈተና በሰላም ያጠናቀቅን ሲሆን ተማሪዎች ፈተናዎችን ለመውሰድ የሚመጡት ቀን:-
*26/05/17 ጠዋት 2:30-5:00 ፈተናዎቻቸውን የሚወስዱ ይሆናሉ።
*የውጤት ስህተት ያለባቸው ተማሪዎች በእለቱ ከመምህራኖቻቸው ጋር ተማምነው መጨረስ ይኖርባቸዋል።
*27/05/17እስከ 30/05/17 ለተማሪዎች የእረፍት ጊዜ ይሆናል።
*03/06/17 የሁለተኛ መንፈቀ ዓመት ትምህርት የሚጀመር ይሆናል።