◇ «ከሙስሊሙ ዓለም የፈሰሰው የደም ጅረት አጠቃላይ በአሜሪካ እጅ ነው። የዚህ የአንድ አመት የጋዛ ጦርነት እንኳ እስራኤል መዶሻ ብትሆንም መዶሻውን ይዛ ቀጥቃጯ እና ሚናውን የምትጫወተው አሜሪካ ናት።
◇ «"ባለፈው Jan 4 New York Post ባስነበበው ዘገባ ላይ አሜሪካ ለእስራኤል የ8,ቢሊዬን ዶላር የጦር መሳሪያ ሽያጭ ዕቅድ መያዟን አስነብቧል። ይህ ዕቅድ ለተፈፃሚነት የምክር ቤት እና የሴኔት አባላቱን ውሳኔ በመጠባበቅ ላይ እንደሚገኝም ገልጿል።
◇ «አሜሪካ ይህንን ሁሉ የምታደርገው ለእነሱ እስራኤል የያዘችው ጦርነት ከሙስሊሞች ጋር ስለሆነ ሙስሊሙን ዓለም ማጥፋት የዘር ማጥፋት ወንጀል ሳይሆን ራስን የመከላከል የሕልውና ውጊያ ነው ብለው ስለሚያኑ ነው።
◇ «አሁንም አሜሪካ እስራኤል የያዘችውን የማጥቃትና የንጹሓን ጭፍጨፋ ሒደቱ እንድትቀጥል እንደምትፈልግ ብዙ ማሳያ አለ።
◇ «እንደ New York Post ዘገባ መሠረት ከጦርነቱ መቆራቆስ ጅማሮ እስካሁን በዚህ አንድ አመት ውስጥ አሜሪካ ለእስራኤል የ22,ቢሊዬን ዶላር የጦር ድጋፍ አድርጋለች።
◇ «ባለፈው ነሐሴ ወር ላይ ብቻ ለእስራኤል የ20,ቢሊዬን ዶላር የጦር መሳሪያ ጭያጭ አፅድቃለች። ድጋሚ ሕዳር ወር ላይ የ 680,ሚሊዬን የጦር መሣሪያ ሽያጭ አፅድቃለች።
◇ "ይህ ሁሉ ርብርብና ዝግጅት በኃያልነታቸው ተኮፍሰው ንጹሓንን ለመፍጀት ብቻ ነው። ትራምፕ ጋዛን ጀሐነም እናደርጋታለን ብሎ በዛተ በ24 ሰዓት የአሏህ"ﷻ" ፍርድ ቀደመ። ጀሐነምን የሚያውቁት በሰው ቀዬ የለኮሱትን እሳት የሚያዩት በቲቪ ነበር። አሁን ደሞ ዐዲል የሆነው አላህ"ﷻ" በራሳቸው ቀዬ በዓይናቸው እያሳያቸው እሳቱንም እየሞቁ ነው።
"ኃያልነትና ልዕልና ግን የአሏህ"ﷻ" ብቻ ነው። እነሱ ባያውቁም እኛ እናውቃለን። እነሱ ባያዩም እኛ እያየን ነው አልሐምዱሊላህ።
◇ «"ባለፈው Jan 4 New York Post ባስነበበው ዘገባ ላይ አሜሪካ ለእስራኤል የ8,ቢሊዬን ዶላር የጦር መሳሪያ ሽያጭ ዕቅድ መያዟን አስነብቧል። ይህ ዕቅድ ለተፈፃሚነት የምክር ቤት እና የሴኔት አባላቱን ውሳኔ በመጠባበቅ ላይ እንደሚገኝም ገልጿል።
◇ «አሜሪካ ይህንን ሁሉ የምታደርገው ለእነሱ እስራኤል የያዘችው ጦርነት ከሙስሊሞች ጋር ስለሆነ ሙስሊሙን ዓለም ማጥፋት የዘር ማጥፋት ወንጀል ሳይሆን ራስን የመከላከል የሕልውና ውጊያ ነው ብለው ስለሚያኑ ነው።
◇ «አሁንም አሜሪካ እስራኤል የያዘችውን የማጥቃትና የንጹሓን ጭፍጨፋ ሒደቱ እንድትቀጥል እንደምትፈልግ ብዙ ማሳያ አለ።
◇ «እንደ New York Post ዘገባ መሠረት ከጦርነቱ መቆራቆስ ጅማሮ እስካሁን በዚህ አንድ አመት ውስጥ አሜሪካ ለእስራኤል የ22,ቢሊዬን ዶላር የጦር ድጋፍ አድርጋለች።
◇ «ባለፈው ነሐሴ ወር ላይ ብቻ ለእስራኤል የ20,ቢሊዬን ዶላር የጦር መሳሪያ ጭያጭ አፅድቃለች። ድጋሚ ሕዳር ወር ላይ የ 680,ሚሊዬን የጦር መሣሪያ ሽያጭ አፅድቃለች።
◇ "ይህ ሁሉ ርብርብና ዝግጅት በኃያልነታቸው ተኮፍሰው ንጹሓንን ለመፍጀት ብቻ ነው። ትራምፕ ጋዛን ጀሐነም እናደርጋታለን ብሎ በዛተ በ24 ሰዓት የአሏህ"ﷻ" ፍርድ ቀደመ። ጀሐነምን የሚያውቁት በሰው ቀዬ የለኮሱትን እሳት የሚያዩት በቲቪ ነበር። አሁን ደሞ ዐዲል የሆነው አላህ"ﷻ" በራሳቸው ቀዬ በዓይናቸው እያሳያቸው እሳቱንም እየሞቁ ነው።
"ኃያልነትና ልዕልና ግን የአሏህ"ﷻ" ብቻ ነው። እነሱ ባያውቁም እኛ እናውቃለን። እነሱ ባያዩም እኛ እያየን ነው አልሐምዱሊላህ።