Video oldindan ko‘rish uchun mavjud emas
Telegram'da ko‘rish
«ይሁንና ፣ ቅዱሳት መጻሕፍት ስለ ሥላሴ እንደሚያስተምሩን የሥላሴ-አካላት "የእግዚአብሔር ባሕርያት" የሆኑት ሁሉ አላቸው። እያንዳንዱ አካል ፍጹም አምላክ ነውና።
{ነገረ-መለኮት 244}
«ጥያቄ፦ ታዲያ እያንዳንዱ አካል ራሱን የቻለ በየግሉ ሁሉም "ፍፁም አምላክ" ከሆነ ሦስት አማልክት እንጂ በምን ቋንቋ "አንድ" ይባላሉ?
"ስለ "አንድ" የሆነ ነገር ሲወራ "ነው" እንጂ "ናቸው" አይባልም። "አለው" እንጂ "አላቸው" አይባልም። "አንድ አምላክ እንደሆነ" እንጂ "አንድ አምላክ እንደሆኑ" አይባልም። ክርስትና ግን ብዛታቸውን አምኖ በብዜት ቋንቋ እያወራ እንደገና ተመልሶ "አንድ" ነው ለማለት "አንድ "ናቸው" ይላል።
"የሥላሴ "አካላት" የሆኑት ሁሉም ማለትም "ሦስቱም "የእግዚአብሔር ባሕሪ" አላቸው» ይላሉ። ለእነዚህ ሦስት አማልክት የባሕሪ ምሳሌ የሆነው "እግዚአብሔር" የቱ ነው? ማንኛው ነው?
{ነገረ-መለኮት 244}
«ጥያቄ፦ ታዲያ እያንዳንዱ አካል ራሱን የቻለ በየግሉ ሁሉም "ፍፁም አምላክ" ከሆነ ሦስት አማልክት እንጂ በምን ቋንቋ "አንድ" ይባላሉ?
"ስለ "አንድ" የሆነ ነገር ሲወራ "ነው" እንጂ "ናቸው" አይባልም። "አለው" እንጂ "አላቸው" አይባልም። "አንድ አምላክ እንደሆነ" እንጂ "አንድ አምላክ እንደሆኑ" አይባልም። ክርስትና ግን ብዛታቸውን አምኖ በብዜት ቋንቋ እያወራ እንደገና ተመልሶ "አንድ" ነው ለማለት "አንድ "ናቸው" ይላል።
"የሥላሴ "አካላት" የሆኑት ሁሉም ማለትም "ሦስቱም "የእግዚአብሔር ባሕሪ" አላቸው» ይላሉ። ለእነዚህ ሦስት አማልክት የባሕሪ ምሳሌ የሆነው "እግዚአብሔር" የቱ ነው? ማንኛው ነው?