👉👉ቅኔ ዘትንሣኤ
(ሊቀ ጉባኤ አባ ገ/ማርያም)
👉👉ጉባዔ ቃና
ዘርዐ ገራህተ ወልድ ወንጌል ዘበሐሰሳ ሐሰሳ
ኮነ ህየንተ አሐዱ ሰላሳ ወስሳ
ሁለተኛ
ምንትኑ ለወልድ ሃይማኖቱ እስመዘወልደአብ ፈቀደ
ትንሣኤ አልዓዛር ሦረ በዕለተ ሰንበት ጸመደ
ሶስተኛ
በቃለ አፉሁ ለወልድ ዘፍጡራነ አክበረ
ትንሣኤ አልዓዛር ዕጽ በዕለተ ሰሉስ ተፈጥረ
አራተኛ
ዲበሰለስቱ አህጉር መንክራተ ወልድ ቁልኤ
ተሰይመ ወልድ በአንብሮተ ዕድ ትንሣኤ
አምስተኛ
ምንተ ኮነ አማኑኤል ወአንሳሕስሖ አቀመ
እስከነሰሉስ ዕለት እስመ አማኑኤል ኖመ
👉👉ዘአምላኪየ
ብእሴ ዓመጻ መቅበርት ዘብዝሐ ንዋዩ ማሰነ
ይብል ዘመነ ትንሣኤ ክፍልየ ኢኮነ
ዘይደልወኒ ሊተ እስመ ኀጣዕኩ ፍጡነ
ሁለተኛ
ሊቀ ደብረ ኤልያስ ወልድ መገስፀ አዕሩግ አዕሩገ
ሀገረከ መቃብረ ሙሴ በይነ ምንት ኀደገ
እምድኅረ ሰራህከ ለነ ትንሣኤ አልዓዛር ህገ
ሶስተኛ
ተሐሰዪ እንከ ትንሣኤ አልዓዛር ምድር
ኀቤከ አምጣነ ተመይጠ አማኑኤል ክብር
ወብኪ ብኪ ጸጋ መንፈስ ቅዱስ ምስጢር
👉👉ሚበዝሁ
ብእሴ ዓመጻ መቅበርት ምስሌሁ ለወልድ
በይነምንት ተጻብአ
ብእሴ ዓመጻ መቅበርት ዕብነ ኃቅል እስመ አንሥአ
ላዕሌሁ ለወልድ ዘያከብሮ መኑመ ወኢሳይያስ አጥብአ
ሁለተኛ
ኩሉ ይብልዎ ለባዕለፀጋ መቅበርት ቃለ አልዓዛር ሰማኤ
ጸዓዳ በግዐ አቅረበ ለትንሣኤ
ወአቅረበ ካዕበ ወይነ ተዋርዶ ወሞተ ሲሳየ አሞን በቋኤ
ሶስተኛ
መከራአማኑኤል ኮነ ሕላዌ ጉባዔ መቅበርት
ዘብዙህ ምንዳቤሁ
እስመኢበቁኦ በምንት መቃብር ጉባኤሁ
አማኑኤልሂ ልሂቅ በእንተ ጉባዔ መቅበርት እንዘ ይትነሳእ ይላሁ
አራተኛ
አዝማደ አማኑኤል ሐፍሩ በነሲዖቱ ብዙሐ
ትንሳኤ ሥጋ ብሩረ
እምነሐገሩ መቅበርት እስመ አማኑኤል ተሰወረ
አማኑኤልሂ የዋህ ለዓለመ ዓለም ኀደገ መቃብረ ሙሴ ሀገረ
አምስተኛ
በከመ ቅዱስ ውእቱ ስርወ ዕፀ ሕይወት ወንጌል ቅዱሳን አዕጹቂሁ
ወፍሬ ትንሣኤ ብዙሐ ይቀስሙ እምኔሁ
አዝማደ ሥጋሁ ለወልድ ወአግብርቲሁ ለወልድ እለሐለው ምስሌሁ
👉👉ዋዜማ
መደንግጸ ድምጸ ትንሣኤ ዘኩሎ ያፈርሕ
እምድኅረ አማኑኤል ሰምአ
በመስኮት መቃብረ ሙሴ አማኑኤል ወጽአ
ኢተመይጠሂ ዳግመ እስከ አማኑኤል ቦአ
ወቅድመገጸ ሞት ጎየ በሌሊት ህቡአ
እንዘ ይብል ኢየሐፍር ሰብአ
ሁለተኛ
ኢተመይጠ ውስተ ቤቱ ኖላዊ መቅበርት
ፈራሄ እግዚኡ ማህየዊ
በግዐ እስመ አማሰነ መቃብር ኖላዊ
ወኢተናገረ ምንተ መቃብረ ሙሴ ሀላዊ
እንዘ ለበግዕ ግዙፍ በፍናሌዊ
ይወስዶ ትንሣኤ ነዓዊ
👉👉ሥላሴ
መቃብር ሰዱቃዊ እመ ኢነጸርኩ ኢነጸርኩ ትንሣኤ ሙታን ዘርእየ እግዚአ ብዙህ ይባቤ
ትንሣኤ ሙታን ኢየአምን ይቤ
ወተናግሮ ኀደገ ድኅረ ነጸረ ነባቤ
ትንሣኤ ሙታን ምስጢረሶቤ
ወሐዋርያት አብዝሑ ምክረምንዳቤ
እስመሰምኡ ቃለአብ አቃቤ
ሁለተኛ
ይበኪ ወያስቆቁ መቅበርተ አልዓዛር ሰብአግፍዕ እንዘይብል መቅበርት ብእሴ ብዙህ ጎጉኦ
ንዴትየ ወተገፍዖትየ ተዘከር እግዚኦ
ትንሣኤ ሥጋ መስፍን ዘኢይፈርሕ ተገፍኦ
እስመ ለስምየ ያጠፍኦ
ወኀዘነ ካዕበ ዘይሰምኦ
እንዘይብል አማስን ሙኅባኦ
👉👉ዘይዕዜ
ተመነየ ወልድ ስደተሥጋ እክለ ቤተ አልዓዛር ሞት
ድኅረ ቀዲሙ ሰረጸ
ገራህትየ መቃብረሙሴ እስመኮነት ሐጸ
ወበእንተዝ መኑመ ኀዘነ ወደንገጸ
ወዓይነአማኑኤል ካዕበ ኢያስተሐየጸ
መንገለ ገራህቱ መቅበርት ወሀገረ ባዕድ ሐወጸ
ወዓይነአማኑኤል ካዕበ ኢያስተሐየጸ
👉👉መወድስ
ይቤ ካህን መድኃኔዓለም ዘሐሰሰ ይድህር
ውስተመቃብር ቤተ ዮሐኒ
ዘመደ አልዓዛር ሞት ዘበአልዓዛር ሰፋኒ
መቃብረ ጽላሎተቤቱ ከልዓኒ ከልዓኒ
ሞትሂ ባዕደ ሄኖክ በከዊኖትየ ሊተ ዘመደ ክርስቶስ ጸልዐኒ
ለዓለመ ዓለም ይእዜኒ ወዘልፈኒ
ሞት ባዕደ ሄኖክ ኢየሐድገከ ይቤለኒ
ወትንሣኤ ሥጋ ዘመድ ዘበአልዓዛር ወጣኒ
በጽሐ ወአልጸቀ ይርድዐኒ ይርድዐኒ
ሁለተኛ
በከመ ይቤ ነቢይ ትንሣኤአሐዱ አማኑኤል ሊቅ
ጎየ ወተግህሰ
ዘመደ አልዓዛር ሞት እስከሰብዐቤቱ ፈለሰ
ነቅዐማይ መቃብረሙሴ እስመየብሰ የብሰ
ወጠፍአ ዳግማየ ፍሬ ገራህቱ ለአቤል
እስመ ኢረከበ ዘሐሰሰ
አማኑኤልሂ አመረከበ እክለትንሣኤ ንዑሰ
ይብል አማኑኤል ሕይወትየ ተሐደሰ
ወይብል ቅውመ አፍአ መቃብር መቅደሰ
እስመአነ እመሰል ካህነ ወንጉሰ
ሶስተኛ
ለአጥፍኦ ዛቲ መቅበርት ምድረ ደማስቆ
ይቤለነ ለነ እግዚአኩሉ ፍጥረት
እሳተ ትንሳኤ እፌኑ ኀበ ደማስቆ መቅበርት
ከመትብላእ መሠረታቲሁ ትንሣኤ እሳት
ወናሁ እቀጠቅጥ ሙስና ወኀጉለ መናስግቲሃ እምጥንት
እስመ ደማስቆ መቅበርተሙሴ ዘበነቢያት
ኮነት መፍቀሪተ አምልኮተ ባዕድ ወጣዖት
ወበላዕሌሃ ዘበጽሐ ትንሣኤ ሥጋ ትንቢት
መቃብረአቤል ደማስቆ በአዝማዲሃ ተዋረደት
👉👉አጭር መወድስ
አማኑኤል ይብል ምስለ ሞተሥጋ ፌስቡክ
ሆከኒ ወአመንደበኒ መቃብር ቲክቶክ
በዓሉን የበረከት በዓል ያድርግልን አሜን 🙏🙏🙏🙏🙏
ሊ/ጉ አባ ገብረማርያም
@beteyared21@beteyared21@beteyared21