በእግርኳስ በቀጣይ ምን አይነት ህግ ይተገበራል ?
አለም አቀፉ የእግርኳስ ማህበር ቦርድ " IFAB " በዛሬው ዕለት ከሚቀጥለው የውድድር ዘመን ጀምሮ አዲስ የእግርኳስ ህግ ለመተግበር ማፅደቁ ተገልጿል።
አዲሱ ህግ ግብ ጠባቂዎች ኳስ ከስምንት ሰከንድ በላይ ይዘው መቆየት እንዳይችሉ የሚከለክል መሆኑ ተነግሯል።
ግብ ጠባቂዎች ከስምንት ሰከንድ በላይ ኳስ ይዘው ከቆዩ የጨዋታው ዳኛ ለተጋጣሚ ቡድን የማዕዘን ምት እንደሚሰጡ ተገልጿል።
በተጨማሪም ዳኞችን ቀርበው ማነጋገር የሚፈቀድላቸው የቡድን አምበሎች እንደሚሆኑ ተዘግቧል።
Share➠ @ET_ZENA_CHELSEA
Share➠ @ET_ZENA_CHELSEA
አለም አቀፉ የእግርኳስ ማህበር ቦርድ " IFAB " በዛሬው ዕለት ከሚቀጥለው የውድድር ዘመን ጀምሮ አዲስ የእግርኳስ ህግ ለመተግበር ማፅደቁ ተገልጿል።
አዲሱ ህግ ግብ ጠባቂዎች ኳስ ከስምንት ሰከንድ በላይ ይዘው መቆየት እንዳይችሉ የሚከለክል መሆኑ ተነግሯል።
ግብ ጠባቂዎች ከስምንት ሰከንድ በላይ ኳስ ይዘው ከቆዩ የጨዋታው ዳኛ ለተጋጣሚ ቡድን የማዕዘን ምት እንደሚሰጡ ተገልጿል።
በተጨማሪም ዳኞችን ቀርበው ማነጋገር የሚፈቀድላቸው የቡድን አምበሎች እንደሚሆኑ ተዘግቧል።
Share➠ @ET_ZENA_CHELSEA
Share➠ @ET_ZENA_CHELSEA