የኢትዮጵያ ሕጎች / Ethiopian Laws 🇪🇹


Kanal geosi va tili: Efiopiya, Amharcha
Toifa: ko‘rsatilmagan


እንኳን ወደ ቻናሉ በሠላም መጡ🙏
ጠበቃ ሳሙኤል ግርማ
☎️ +251-911-190-299
🌐 https://samuelgirma.com
@tebekasamuel
@SAMUELGIRMA
@tebeka

አድራሻችን 👇
https://maps.app.goo.gl/NGqgq9A7qD41QBLS8
#ህግ #ጠበቃ #legalservice #ሳሙኤልግርማ #samuelgirma #lawyer #ውል #ውክልና

Связанные каналы  |  Похожие каналы

Kanal geosi va tili
Efiopiya, Amharcha
Toifa
ko‘rsatilmagan
Statistika
Postlar filtri






Updated IPO Clinic Call for Application Final.pdf
240.3Kb
ECMA - Ethiopian Capital Market Authority












254672 .pdf
892.3Kb
"...አንድ ዳኛ በየደረጃዉ ባሉት ሁለት ፍርድ ቤቶች ተሰይመዉ በጉዳዩ ላይ ዉሳኔ የሰጡበት አግባብ ከላይ በተጠቀሱት በነባሩ ሕግም ሆነ አሁን ተፈጻሚ እየሆነ ባለዉ የክልሉ ፍርድ ቤቶች አዋጅ ላይ ስለችሎት አሰያየም እና ዳኛ ከችሎት ስለሚነሳበት አግባብ በአስገዳጅነት የተዘረጉትን ደንቦች የጣሰ ሥነ ሥርዓታዊ ጉድለት ብቻ ሳይሆን የተከራካሪ ወገኖች ሥነ ሥርዓታዊ መብት፣ በሕገ መንግሥቱ እና በሌሎች ሕግጋት ጥበቃ የተደረገላቸዉ መሠረታዊ መብቶች እንዲጣስ፣ የሕግ የበላይነት እንዲሸረሸርና ሕዝቡ በዳኝነት አካሉ ላይ እምነት እንዲያጣ የሚያደርግ ዉጤት የሚያስከትል በመሆኑ እንደመሠረታዊ የሕግ ስህተት ተቆጥሮ በክልሉ ሰበር ሰሚ ችሎት አለመታረሙ በፌዴራል ፍርድ ቤቶች አዋጅ ቁጥር 1234/2013 አንቀጽ 2(4/ሀ እና ሸ) እና 10(1/ሐ) መሠረት ሊታረም የሚገባዉ መሠረታዊ የሕግ ስህተት ነዉ ብለናል፡፡"























20 ta oxirgi post ko‘rsatilgan.