አባይ ባንክ ለመቄዶንያ የ10 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ
የባንኩ ፕረዜዳንት አቶ የኃላ እንደተናገሩ ባንኩ እንደ ባንክ ላለፉት ዓመታት ከመቄዶንያ ጎን አልጠፋም ዛሬም ይህንን እርዳታ ለማድረግ ስናስብ ሰራተኛውንም እናሳታፍ በማለት ከሰራተኛው 3 ሚሊዮን ብር ባንኩ 7 ሚሊዮን ብር በአጠቃላይ 10 ሚሊዮን ብር ድጋፍ ተደርጓል ብለዋል።
ድጋፉንም የተረከቡት ክቡር ዶክተር ቢንያም በለጠ፣ አርቲስትና ጋዜጠኛ ሰይፉ ፋንታሁን እና አርቲስት ይገረም ደጀኔ ናቸዉ።
የክቡር ዶክተር ቢንያም በለጠ ሌሎችም ተቋማት መሳተፍ እንዳለባቸው መልዕክት አስተላልፈዋል።
@Ewun_Mereja
@Ewun_Mereja
የባንኩ ፕረዜዳንት አቶ የኃላ እንደተናገሩ ባንኩ እንደ ባንክ ላለፉት ዓመታት ከመቄዶንያ ጎን አልጠፋም ዛሬም ይህንን እርዳታ ለማድረግ ስናስብ ሰራተኛውንም እናሳታፍ በማለት ከሰራተኛው 3 ሚሊዮን ብር ባንኩ 7 ሚሊዮን ብር በአጠቃላይ 10 ሚሊዮን ብር ድጋፍ ተደርጓል ብለዋል።
ድጋፉንም የተረከቡት ክቡር ዶክተር ቢንያም በለጠ፣ አርቲስትና ጋዜጠኛ ሰይፉ ፋንታሁን እና አርቲስት ይገረም ደጀኔ ናቸዉ።
የክቡር ዶክተር ቢንያም በለጠ ሌሎችም ተቋማት መሳተፍ እንዳለባቸው መልዕክት አስተላልፈዋል።
@Ewun_Mereja
@Ewun_Mereja