🦋Official Exit dan repost
ከማይነማር የሳይበር ማጭበርበሪያ ካምፖች የወጡ 800 ኢትዮጵያዊያን እዚያው በኹለት የአገሪቱ አማጺ ቡድኖች እጅ ውስጥ እንደሚገኙ ከኢትዮጵያዊያኑ ፍልሰተኞች መስማቱን ቢቢሲ አማርኛ ዘግቧል።
ኢትዮጵያዊያኑ በግዳጅ ከሚሠሩባቸው ካምፖች በቡድን ኾነው የወጡት ራሳቸውን ነጻ ለማውጣት እንደኾነና ከካምፖች አምጸው እንደወጡ አማጺ ቡድኖች እንደተረከቧቸው መናገራቸውን ዘገባው ጠቅሷል።
ኾኖም ኢትዮጵያዊያኑ እስካኹን መንግሥት ለምን ወደ አገራቸው ሊመልሳቸው እንዳልቸለ ሊገባቸው እንዳልቻለ ገልጸዋል ተብሏል። የውጭ ጉዳይ ሚንስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ነቢያት ጌታቸው፣ መንግሥት ከካምፖች ነጻ የወጡ ኢትዮጵያዊያን ፍልሰተኞችን ለመመለስ ዝግጅት እያደረገ መኾኑን ትናንት በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ ተናግረው ነበር።
📄
@officialexit
ኢትዮጵያዊያኑ በግዳጅ ከሚሠሩባቸው ካምፖች በቡድን ኾነው የወጡት ራሳቸውን ነጻ ለማውጣት እንደኾነና ከካምፖች አምጸው እንደወጡ አማጺ ቡድኖች እንደተረከቧቸው መናገራቸውን ዘገባው ጠቅሷል።
ኾኖም ኢትዮጵያዊያኑ እስካኹን መንግሥት ለምን ወደ አገራቸው ሊመልሳቸው እንዳልቸለ ሊገባቸው እንዳልቻለ ገልጸዋል ተብሏል። የውጭ ጉዳይ ሚንስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ነቢያት ጌታቸው፣ መንግሥት ከካምፖች ነጻ የወጡ ኢትዮጵያዊያን ፍልሰተኞችን ለመመለስ ዝግጅት እያደረገ መኾኑን ትናንት በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ ተናግረው ነበር።
📄
@officialexit