ታላቁ ሰው አረፉ !
ለሃገር ትልቅ ባለ ውለታ የነበሩት ታዋቂው የአካባቢ ጉዳይ ሳይንቲስት ዶ/ር ተወልደ ብርሃን ገብረ እግዚአብሔር ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ ።
ዶክተር ተወልደ ለሃገራቸው ሲደክሙ ከኖሩ ታላላቅ ሰዎች አንዱ ነበሩ ።
ደራሲ ዘነበ ወላ "የምድራችን ጀግና" በሚለው መፅሃፉ የዶክተር ተወልደን ንግግር እንዲህ ሲል አስፍሮታል ።
“ሰው ሁሉ ሰው ነው። ሰው ሁሉ የትም ይፈጠር እኩል ነው የሚለውን እምነት … በተጨባጭ እያሳዩ ነው ወላጆቼ ያሳደጉኝ።
አሁን ባለሁበት ሁኔታ ሕይወቴን ሳስበውና የተጓዝኩበትን መንገድ ዞሬ ሳየው የቤተሰቦቼ አመራር የምወደውና የምቀበለው ነው። የሰው ልጆች እምነት እምነቴ ነው። የሕዝቦች ሁሉ ተፈጥሮአዊ ዕውቀትን የገበየሁት በዚህ ዓይነት መንገድ ነው። ማንንም ሰው በእኔ ሕይወት ውስጥ እምነቱን አከብርለታለሁ። እኔም እንዲሁ አመለካከቴን እንዲያከብሩልኝ እፈልጋለሁ። በዚህም አመለካከት ዓለምን ሀገሬ አድርጌያለሁ። ”
ዶ/ር ተወልደ ብርሃን ገብረ እግዚአብሔር
ነፍስዎ በሰላም ትረፍ🙏
@kendelM
@kendelM
ለሃገር ትልቅ ባለ ውለታ የነበሩት ታዋቂው የአካባቢ ጉዳይ ሳይንቲስት ዶ/ር ተወልደ ብርሃን ገብረ እግዚአብሔር ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ ።
ዶክተር ተወልደ ለሃገራቸው ሲደክሙ ከኖሩ ታላላቅ ሰዎች አንዱ ነበሩ ።
ደራሲ ዘነበ ወላ "የምድራችን ጀግና" በሚለው መፅሃፉ የዶክተር ተወልደን ንግግር እንዲህ ሲል አስፍሮታል ።
“ሰው ሁሉ ሰው ነው። ሰው ሁሉ የትም ይፈጠር እኩል ነው የሚለውን እምነት … በተጨባጭ እያሳዩ ነው ወላጆቼ ያሳደጉኝ።
አሁን ባለሁበት ሁኔታ ሕይወቴን ሳስበውና የተጓዝኩበትን መንገድ ዞሬ ሳየው የቤተሰቦቼ አመራር የምወደውና የምቀበለው ነው። የሰው ልጆች እምነት እምነቴ ነው። የሕዝቦች ሁሉ ተፈጥሮአዊ ዕውቀትን የገበየሁት በዚህ ዓይነት መንገድ ነው። ማንንም ሰው በእኔ ሕይወት ውስጥ እምነቱን አከብርለታለሁ። እኔም እንዲሁ አመለካከቴን እንዲያከብሩልኝ እፈልጋለሁ። በዚህም አመለካከት ዓለምን ሀገሬ አድርጌያለሁ። ”
ዶ/ር ተወልደ ብርሃን ገብረ እግዚአብሔር
ነፍስዎ በሰላም ትረፍ🙏
@kendelM
@kendelM