21/04/2017
ለት/ቤታችን መምህራን በሙሉ
ከጥር 1/2017 ዓ.ም ጀምሮ የደረጃ እድገት የምታገኙ መምህራን ለመጨረሻ ጊዜ የደረጃ እድገት ያገኛችሁበትን ደብዳቤ እና የሶስት ሴሚስተር ስራ አፈጻጸም እንዲሁም ተሙማ የሰራችሁበትን መረጃ በመያዝ እስከ 22/04/2017ዓ.ም ድረስ ምክትል ር/መምህር ቢሮ ሪፖርት እንድታደርጉ እና የደረጃ እድገት እንዲሰራላችሁ በአክብሮት እንገልፃለን፡፡
ግልባጭ
-ለት/ቤቱ መምህራን ማህበር
ት/ቤቱ
ለት/ቤታችን መምህራን በሙሉ
ከጥር 1/2017 ዓ.ም ጀምሮ የደረጃ እድገት የምታገኙ መምህራን ለመጨረሻ ጊዜ የደረጃ እድገት ያገኛችሁበትን ደብዳቤ እና የሶስት ሴሚስተር ስራ አፈጻጸም እንዲሁም ተሙማ የሰራችሁበትን መረጃ በመያዝ እስከ 22/04/2017ዓ.ም ድረስ ምክትል ር/መምህር ቢሮ ሪፖርት እንድታደርጉ እና የደረጃ እድገት እንዲሰራላችሁ በአክብሮት እንገልፃለን፡፡
ግልባጭ
-ለት/ቤቱ መምህራን ማህበር
ት/ቤቱ